Fana: At a Speed of Life!

የብርሸለቆ ማሰልጠኛ መሰረታዊ ወታደሮችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብርሸለቆ መሠረታዊ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በዛሬው ዕለት መሰረታዊ ወታደሮችን አሥመርቋል። በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል መሃመድ ተሰማ፤ የመከላከያ ሃይል ውጤታማ ግዳጆችን እንዲወጣ ለማስቻል ዘርፈ…

ፋሲል ከነማ ወልዋሎ ዓዲ-ግራት ዩኒቨርሲቲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብር ፋሲል ከነማ ወልዋሎ ዓዲ-ግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸነፈ፡፡ የፋሲል ከነማን የማሸነፊያ ግቦች ጌታነህ ከበደ እና ሸምሰዲን መሐመድ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡ ወልዋሎ…

በጣና ፎረም ዝግጅት ላይ ያተኮረ ውይይት በባህር ዳር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ለጣና ፎረም እየተደረገ ያለውን ዝግጅት በተመለከተ ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ጋር በባህር ዳር ከተማ ተወያዩ፡፡ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት፤ የክልሉ መንግስት ለፎረሙ ያደረገውን…

የኢትዮጵያ የንግድ ፖሊሲ የንግዱን ማህበረሰብ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት የሚያሳድግ ነው -ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የንግድ ፖሊሲ ተገማች የንግድ ስርዓት በመፍጠር የንግዱን ማህበረሰብ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት የሚያሳድግ መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የኢትዮጵያ የንግድ…

ሀገራዊ ለውጡ በሀገር ባለቤትነት ጉዳይ ላይ የጋራ አቋም መያዝ አስችሏል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ለውጡ የመሀልና የዳር የፖለቲካ እሳቤን በማክሰም በሀገር ባለቤትነት ጉዳይ ላይ የጋራ አቋም መያዝ አስችሏል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ሀገራዊ ለውጡ እውን…

10ኛው የክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ዋና ኦዲተሮች ውይይት በድሬደዋ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 10ኛው የክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤቶች የምክክር እና የልምድ ልውውጥ መድረክ በድሬደዋ ከተማ እየተካሄደ ነው። የድሬደዋ አስተዳደር ዋና ኦዲተር ፋኪያ መሐመድ በዚህ ወቅት÷የጋራ ምክክሩ ደረጃውን የጠበቀ የኦዲት…

ብልጽግና ፓርቲ ከተረጂነት እና ከልመና መውጣት አለብን ብሎ ያምናል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ኅብረ-ብሔራዊነት የተላበሰች ሀገር በመሆኗ ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ለመመስረት ሁሉንም ማቀፍ እንደሚገባ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል…

ሚኒስቴሮቹ እና ተጠሪ ተቋሞቻቸው የለውጡን ዓመታት የተመለከቱ ውይይቶች አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቱሪዝም ሚኒስቴር እና ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋሞቻቸው ጋር በመሆን ያለፉትን ሰባት የለውጥ ዓመታት የተመለከቱ የፓናል ውይይቶችን አካሄዱ፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ተቋማቸው ከተጠሪ ተቋማቱ ጋር ባካሄደው የፓናል ውይይት ላይ…

መጋቢት 24 ኢትዮጵያ ሁለት ታሪካዊ እጥፋቶችን የተጎናጸፈችበት ዕለት ነው- አቶ ርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መጋቢት 24 ኢትዮጵያ ሁለት ታሪካዊ እጥፋቶችን የተጎናጸፈችበት ዕለት ነው ሲሉ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል ርስቱ ይርዳው ገለጹ፡፡ የአገልግሎቱ አመራሮችና ሠራተኞች ሀገራዊ ለውጡ ዕውን የሆነበትን ሰባተኛ…

የልማት ሥራዎች የከተማችንን የብልጽግና ተምሣሌትነት አረጋግጠዋል- አቶ ጃንጥራር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በለውጡ ዓመታት በአዲስ አበባ የተከናወኑ የልማት ሥራዎች የከተማዋን የብልጽግና ተምሣሌትነት አረጋግጠዋል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር ዓባይ ገለጹ፡፡ ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን ሰባተኛ ዓመት ምክንያት…