የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ ለምርትና ምርታማነት እድገት መረጋገጥ ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ ፈጣን እና ቀጣይነት ላለው የምርትና ምርታማነት ዕድገት ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ተገልጿል።
የግብርና ሚኒስቴር ከግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት እና ከክልል ግብርና ቢሮዎች ጋር በመተባበር የኢትዮጵያ…