ምሁር ኢ-ምክንያታዊና አድሏዊ እሳቤዎችን ለማረቅ መስራት አለበት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምሁር አድሏዊ እና ኢ-ምክንያታዊ እሳቤዎችን ለማረቅና ለማስተካከል በትኩረት መስራት አለበት አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን አስመልክተው “የምሁራን ሚና…