Fana: At a Speed of Life!

ምሁር ኢ-ምክንያታዊና አድሏዊ እሳቤዎችን ለማረቅ መስራት አለበት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምሁር አድሏዊ እና ኢ-ምክንያታዊ እሳቤዎችን ለማረቅና ለማስተካከል በትኩረት መስራት አለበት አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን አስመልክተው “የምሁራን ሚና…

ሁለንተናዊ እድገትን ለማምጣት ገቢር ነበብ የለውጥ ሒደትና የተባበረ አቅም ያስፈልጋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለንተናዊ እድገትን ለማምጣት ገቢር ነበብ የለውጥ ሒደትና የተባበረ አቅም ያስፈልጋል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን አስመልክተው “የምሁራን…

ምሁርነት ለጥያቄ ዝግጁ መሆንና የመጠየቅ ብቃት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ምሁርነት ለጥያቄ ዝግጁ መሆን እና የመጠየቅ ብቃት ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ ባቀረቡት ጥናታዊ ጽሑፍ ነው።…

ሊቨርፑል እና ፉልሃም አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ20ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሊቨርፑል እና ፉልሃም ሁለት አቻ ተለያይተዋል፡፡ የሊቨርፑልን ግቦች ቨርትዝ እና ጋክፖ ሲያስቆጥሩ ለፉልሃም ደግሞ ዊልሰን እና ሬድ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡…

ምሁርነት ያለፈውንና የአሁኑን በቅጡ የሚረዳ፤ መጪውን የሚያመላክት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምሁርነት ያለፈውንና የአሁኑን በቅጡ የሚረዳ እንዲሁም መጪውን የሚያሰላስልና የሚያመላክት ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት…

የባቡር መንገድ ግንባታ ላይ የተመዘገበው ዕድገት አስደናቂ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በውስጣዊ እና በራስ ዐቅም የባቡር መንገድ ግንባታ ላይ የተመዘገበው ዕድገት እጅግ የሚያስደንቅ ነው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ማህበርን…

ማንቼስተር ዩናይትድና ሊድስ ዩናይትድ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ20ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ እና ሊድስ ዩናይትድ አንድ አቻ ተለያይተዋል፡፡ የማንቼሰተር ዩናይትድ ግብ ማቲያስ ኩንሃ ሲያስቆጥር የሊድስ ዩናይትድን ጎል አሮንሰን ከመረብ አሳርፏል፡፡…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የኢትዮ- ጂቡቲ ባቡር ዋና መሥሪያ ቤትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮ- ጂቡቲ ባቡር ዋና መሥሪያ ቤትን ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በኢትዮ- ጂቡቲ ባቡር ዋና መሥሪያ ቤት ምልከታ ማድረጋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት መረጃ…

ነገሌ አርሲ መቻልን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ13ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ነገሌ አርሲ መቻልን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የነገሌ አርሲን የማሸነፊያ ግቦች ዳዊት ተፈራና አለኝታ ማርቆስ አስቆጥረዋል፡፡…