Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል ያሉ ጥያቄዎች ወደ ምክክር እንዲመጡ ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገርን ሰላም፣ ልማት እንዲሁም የሕዝቦች እኩልነትና ሁለንተናዊ ፍላጎት ለማሟላት በአማራ ክልል ውስጥ የሚገኙ ጥያቄዎች ወደ ምክክር እንዲመጡ ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል ከመጋቢት 27…

በተለያዩ ክልሎች እና ከተሞች የመጋቢታውያን የለውጥ ፍሬዎች ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ ክልሎች እና ከተማ አሥተዳደሮች የመጋቢታውያን የለውጥ ፍሬዎች ላይ ትኩረታቸውን ያደረጉ የፓናል ውይይቶች እየተካሄዱ ነው፡፡ በሐረሪ ክልል እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ ላይ፤ ባለፉት ሰባት ዓመታት የተመዘገቡ ስኬቶችን የሚዳስስ…

ለውጡ እውን የሆነበት 7ኛ ዓመት የድጋፍ ሰልፍ በአሶሳ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም የተደረገውን ሀገራዊ ለውጥ ተከትሎ የተገኙ ትሩፋቶችን የሚዘክር የድጋፍ ሠልፍ እየተካሄደ ነው። በድጋፍ ሰልፉ "መጋቢት 24 የቀጣዩ አርበኝነት ጅማሮ ማብሰሪያ ነው፣ የጋራ…

የመጋቢት 24 ፍሬዎች በሁሉም የኢትዮጵያ መንደሮች እንዲዳረሱ ተግተን እንሰራለን – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመጋቢት 24 ፍሬዎች በሁሉም የኢትዮጵያ መንደሮች እንዲዳረሱ ተግተን እንሰራለን ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 7ኛ ዓመት (መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም)…

በሻሸመኔ ከተማ ሀገራዊ ለውጡን በመደገፍ ህዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 7ኛ ዓመት አስመልክቶ በሻሸመኔ ከተማ ታላቅ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል። በሰልፉ ላይ ከምዕራብ አርሲ ዞን 13 ወረዳዎች፣ 2 ከተማ አስተዳደሮች እና ከሻሸመኔ ከተማ 4 ክፍለ ከተሞች…

ኢትዮጵያና አውስትራሊያ የጋራ ተጠቃሚነትን በሚያሳድጉ የትብብር መስኮች ላይ በቅንጅት ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ፣ መካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ እና ደቡብ ሱዳን የአውስትራሊያ አምባሳደር ፒተር ሃንተር (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሯ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ ከአምባሳደሩ…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት ረዳት ዋና ፀሐፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት ረዳት ዋና ፀሐፊ እና የዲጂታልና ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ ልዩ መልዕክተኛ አማንዲፕ ሲንግ ጊል (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም÷ አማንዲፕ ሲንግ ጊል (ዶ/ር)ተባበሩት…

ኢትዮጵያ የህብረቱ የሰላም እና የፀጥታው ምክር ቤት የአባልነት ተግባሯን በይፋ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረት የሰላም እና የፀጥታው ምክር ቤት አባል ሆና የ3 ዓመት ቆይታዋን በዛሬው ዕለት በአፍሪካ ህብረት ዋና መስሪያ ቤት በተካሄደው የአቀባበል ሥነ-ሥርዓት በይፋ ጀምራለች። በሥነ-ሥርዓቱ የሰላም እና የፀጥታው ምክር ቤት…

ከ224 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የመጠጥ ውሃ ግንባታ ለማካሄድ የውል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በ224 ሚሊየን 784 ሺህ ብር ወጭ የመጠጥ ውሃ ግንባታ ለማካሄድ የውል ስምምነት ተፈራርሟል። በዋን ዋሽ ፕሮግራም የያያ ወርቄ ሲአር ዋሽ ባለብዙ መንደር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን…

በኢ ቢ ኤስ ቴሌቪዥን ‘አዲስ ምዕራፍ” ፕሮግራም ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በኢ ቢ ኤስ ቴሌቪዥን ጣቢያ ‘አዲስ ምዕራፍ’ በተሰኘ ፕሮግራም ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ። ባለስልጣኑ ፕሮግራሙ እሑድ መጋቢት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ያሰራጨውን ፕሮግራም ከመገናኛ ብዙኃን…