Fana: At a Speed of Life!

ኮሚሽኑ የውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰትን ለማሳለጥ ድጋፉን እንደሚያጠናክር ገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ቀጥተኛ የውጪ ኢንቨስትመንት ፍሰት ለማሳለጥ ለባለሃብቶች የሚያደርገውን ሁለንተናዊ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ኮሚሽነሩ ይህን ያሉት በኢትዮጵያ…

የደሴ ከተማን የመጠጥ ውኃ ሽፋን ለማሻሻል ርብርብ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደሴ ከተማን የንጹህ መጠጥ ውኃ ሽፋን ለማሻሻል በሚደረገው ርብርብ የባለድርሻ አካላት ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ፡፡ የደሴ ከተማን የመጠጥ ውኃ አቅርቦትና የፍሳሽ አወጋገድ ማሻሻል በሚቻልበት ጉዳይ ላይ ምክክር ተካሂዷል፡፡…

22ኛው የኢትዮጵያ የባህል ስፖርቶች ውድድር መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 22ኛው የኢትዮጵያ የባህል ስፖርቶች ውድድር እና 18ኛው የባህል ፌስቲቫል በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 7 ቀን 2017 ድረስ የሚካሄደው ይህ መርሐ-ግብር፤ "ባህላዊ ስፖርቶቻችን…

ያገኘናቸውን ስኬቶች አጠናክረን ለበለጠ ተጠቃሚነት በትጋት እንሠራለን- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እስከ አሁን ያገኘናቸውን ስኬቶች አጠናክረን ለበለጠ ተጠቃሚነት በትጋት መሥራትታችንን ልንቀጥል ይገባል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው፤ ለዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን የእንኳን…

“መለኮታዊ ጉብኝት ለኢትዮጵያ” መንፈሳዊ መርሐ-ግብር መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) “መለኮታዊ ጉብኝት ለኢትዮጵያ” መንፈሳዊ መርሐ-ግብር በመስቀል ዐደባባይ መካሄድ ጀመሯል፡፡ መርሐ-ግብሩን ያዘጋጁት የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ከቢሊ ግራሃም የወንጌል ማኅበር ጋር በመተባበር ነው፡፡ እየተካሄደ…

939 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከየካቲት 21 እስከ 27 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 939 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶቹ በኩል መያዙን አስታወቀ፡፡ ከተያዙት ዕቃዎች መካከልም፤ ማዕድናት፣ አልባሳት፣…

የሴቶች ቀን (ማርች 8) ሲታወስ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን ታሪካዊ መነሻ የሠራተኞች እንቅስቃሴ እንደሆነ ይገራል፡፡ በዚህ መነሻ የተለያዩ ሂደቶችን አልፎ በአሁኑ ወቅት በተባበሩት መንግሥታት ዕውቅና አግኝቶ በየዓመቱ ይከበራል፡፡ የበዓሉ ጅማሮ በፈረንጆቹ 1908 ሲሆን፤…

‘ቸርነት ሀሪፎ ማን ነው?

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ወጣቱ ኢትዮጵያዊ ዲፕሎማት ቸርነት ሀሪፎ በተባበሩት መንግሥታት የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት (ኢጋድ) ቋሚ ተወካይ ሆኖ ተሹሟል፡፡ ለመሆኑ ይህ ወጣት ማን ነው….? 👉 በልጅነቱ ወደ ኬንያ ያቀናው ቸርነት ሀሪፎ፤ የመጀመሪያ…

በዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን የዓመታት ልፋቷን ዋጋ የተረከበችው ብርቱ 

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወሎ ዩኒቨርሲቲ የሳይኮሎጂ ትምህርት ክፍል ተማሪ የነበረችው ዚክራ ሰኢድ 3 ነጥብ 99 አማካይ ውጤት በማስመዘገብ የዩኒቨርሲቲውን የወርቅ ሜዳሊያ ተሸልማለች፡፡ ከሽልማቱ በኋላ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በሰጠችው አስተያየት፤  እየተከበረ በሚገኘው…

የብልጽግና ፓርቲ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሦስት ተከታታይ ቀናት ሲያካሂድ የቆየው የብልጽግና ፓርቲ የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ አጋማሽ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ተጠናቀቀ፡፡ በመድረኩ፤ የፓርቲ ሥራዎች አፈጻጸም ውጤታማነትን በጥልቀት መገምገም መቻሉ ተገልጿል፡፡ የጠንካራ ፓርቲ፣…