Fana: At a Speed of Life!

ሠላምና አንድነትን ለማጠናከር የሃይማኖት አባቶችን ሚና ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠላምና አንድነትን በማጠናከር ረገድ የሃይማኖት አባቶችን ሚና ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ የሐረሪ ክልል ቅርንጫፍ ጽኅፈት ቤት የሥራ ኃላፊዎች ÷ በክልሉ ከተለያዩ ወረዳዎች ከተውጣጡ የሃይማኖት አባቶች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች…

የማኅበራዊ ትሥሥር ገፆች የተሳሳቱ መረጃዎችን እንዲዋጉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማኅበራዊ ትሥሥር ገፆች የተሳሳቱ መረጃዎችን እንዲዋጉ የአውሮፓ ኅብረት ጠየቀ፡፡ ኅብረቱ እንደ ጉግል፣ ሜታ፣ ማይክሮሶፍት፣ ቲክ ቶክ፣ እና ሌሎች ባለቤት የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች በፅሑፎች ፣ ፎቶዎች እና በሰው-ሰራሽ አስተውሎቶች አማካኝነት…

ህገወጥ የሰዎች ዝውውር በደላሎችና በመንግስት አካላት ጭምር እየተዘወረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህገወጥ የሰዎች ዝውውር በደላሎችና ኃላፊነታቸውን ባልተወጡ የመንግስት ኃላፊዎችና ሠራተኞች እንደሚከናወን ፋና ብሮድካሰቲንግ ኮርፖሬት ባደረገው ምርመራ አረጋግጧል፡፡ ጣቢያችን ባደረገው ምርመራ ሀሰተኛ ሰነዶች እና ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ…

መንግስት ሂዩማን ራይትስ ዎች ያወጣው ሪፖርት ተቀባይነት የለውም አለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ሂዩማን ራይትስ ዎች ያወጣው ሪፖርት ተቀባይነት እንደሌለው አስታወቀ፡፡ መንግስት ሂዩማን ራይትስ ዎች ያወጣውን ሪፖርት አስመልክቶ ምላሽ ሰጥቷል፡፡ ምላሹም እንደሚከተለው ይቀርባል፡- ሂዩማን ራይትስ ዎች የተባለው…

ኢትዮጵያ በዩ ኤን ሃቢታት ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ በሚገኘው ሁለተኛው የዩ ኤን ሃቢታት ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ "ለተሻለ የከተማ ዕድገት!" በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ የሚገኘውን ጉባኤ የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በይፋ ከፍተዋል፡፡ በከተማ እና…

የሩሲያ ቋንቋ ቀን በአዲስ አበባ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ቋንቋ ቀን የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች እና የዓለም አቀፍ ድርጅቶች ተወካዮች በተገኙበት በአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ቅጥር ግቢ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ። በዝግጁቱ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዋና ጸሀፊ…

ኢትዮ ቴሌኮም ከአዲስ አበባ ከተማ  አስተዳደር ጋር በትብብር ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮምና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር “የአዲስ አበባ ስማርት ሲቲ” ኘሮጀክት አካል የሆነውን የመሰረተ ልማት ግንባታ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ  እና የአዲስ አበባ ከተማ…

በኬርሰን የሚገኘው የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ በከፊል መውደሙ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬርሰን ከተማ በድኔፕር ወንዝ ላይ የሚገኘው የካኮቭስካያ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ዛሬ ማለዳ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰበት የከተማው ከንቲባ ተናግረዋል፡፡ የኖቫያ ካኮቭካ ከንቲባ ቭላድሚር ሊዮንቴቭ ለሪያ ኖቮስቲ እንደገለፁት÷…

ሩሲያ በኒውክሌር ጦር መሣሪያ ቁጥጥር ጉዳይ ከአሜሪካ ጋር ለመነጋገር በሯ ክፍት መሆኑን አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በኒውክሌር ጦር መሣሪያ ቁጥጥር ጉዳይ ላይ ከአሜሪካ ጋር ለመነጋገር በሯ ክፍት መሆኑን አስታወቀች፡፡ የሀገሪቷ ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ÷ የአሜሪካው የብሔራዊ ደኅንነት አማካሪ ጄክ ሱሊቫን በፈረንጆቹ 2026 ከሚያበቃው የስትራቴጂክ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የፌደራል መንግስት የ2016 ረቂቅ በጀት 801 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር እንዲሆን ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 21ኛ መደበኛ ስብሰባ የ2016 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ የበጀት አዋጅ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ የፌዴራል መንግስት የ2016 በጀት በአስር ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ የተቀመጡ…