Fana: At a Speed of Life!

የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እያንዳንዱን የሀገሪቱን ጥግ ለመሸፈን ያለመ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እያንዳንዱን የሀገሪቱን ጥግ ለመሸፈን ያለመ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ዛሬ በደቡብ ኦሞ ዞን ኛንጋቶም ወረዳ ዐሻራቸውን አሳርፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ የሥራ ጉባዔን ልታስተናግድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የአፍሪካ የሥራ ጉባዔ ሊካሄድ መሆኑን የሥራና ክኅሎት ሚኒስቴር አስታወቀ። በአኅጉር አቀፍ ደረጃ ለሦስተኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደው ጉባዔ በሥራና ክኅሎት ሚኒስቴር ፣ በአፍሪካ ኅብረትና በአፍሪካ…

የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮ-ኬንያ የኤሌክትሪካ ኃይል መሥመር የ26 ሚሊየን ዩሮ ብድር አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ ከኢትዮጵያ እስከ ኬንያ በመሬት ውስጥ ለሚዘረጋ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መሥመር ዝርጋታ የ26 ሚሊየን ዩሮ ብድር አጸደቀ፡፡ በመሬት ውስጥ የሚዘረጋው 16 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የኃይል ማስተላለፊያ መሥመር…

የስራ ዕድል በመፍጠር ሂደት ውስጥ የግሉ ዘርፍ የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዜጎች የስራ ዕድል ለመፍጠር መንግስት ከሚያደርገው ጥረት በተጨማሪ የግሉ ዘርፍ የበኩሉን እንዲወጣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጥሪ አቀረበ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ የሥራ፣ ኢንተርፕራዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ከግል ባለሀብቶችና ከአምራችና…

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ2016 ረቂቅ በጀት ላይ እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 27ኛ መደበኛ ጉባዔ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ምክር ቤቱ በጉባዔው የ26ኛ መደበኛ ስብሰባ ቃለ-ጉባዔን መርምሮ አጽድቋል፡፡ በተጨማሪም ምክር ቤቱ የፌደራል መንግሥት…

ኢትዮጵያ በፓሪስ ዓለም አቀፍ የፋሽን ንግድ አውደ ርዕይ ምርቶቿን እያስተዋወቀች ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ‘ቴክስ ዎርልድ ኢቮሉሽን ፓሪስ’ በሚል ስያሜ እየተካሄደ በሚገኘው የፓሪስ ዓለም አቀፍ የፋሽን ንግድ አውደ ርዕይ ላይ ምርቶቿን እያስተዋወቀች ነው፡፡ በፈረንሳይ የኢትዮጵያ አምባሳደር ማህሌት ኃይሉ እንደገለጹት÷ አውደ ርዕዩ በፋሽን…

ከንቲባ አዳነች በ3 ዓመታት ውስጥ የመዲናዋን የአረንጓዴ ሽፋን 30 በመቶ ለማድረስ እየተሠራ ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት የአዲስ አበባ ከተማን የአረንጓዴ ሽፋን 30 በመቶ ለማድረስ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ የሰላም ሰራዊትን እና የጸጥታ አካላትን በማሳተፍ…

በሐዋሳ ከ550 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐዋሳ ከተማ ከ550 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ ፀጋዬ ቱኬ (ረ/ፕ) ፕሮጀክቶቹን መርቀው…

ከ238 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰኔ 16 እስከ 22 ቀን 2015 ዓ.ም ከ238 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በተጨማሪም የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹን ሲያዘዋውሩ የተገኙ 22 ግለሰቦች እና 11 ተሽከርካሪዎች በቁጥጥር ስር…