ሀገራት ዘላቂ እድገትን ለማረጋገጥ ለሰው ሰራሽ አስተውሎት ትኩረት ሊሰጡ ይገባል – የተባበሩት መንግስታት
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) ሀገራት ዘላቂ እድገትን ለማረጋገጥ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂን የልማት ስትራቴጂዎቻቸው አካል በማድረግ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል አለ፡፡
ዩኤንዲፒ ባወጣው ሪፖርት በሰው ሰራሽ አስተውሎት…