Fana: At a Speed of Life!

ሀገራት ዘላቂ እድገትን ለማረጋገጥ ለሰው ሰራሽ አስተውሎት ትኩረት ሊሰጡ ይገባል – የተባበሩት መንግስታት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) ሀገራት ዘላቂ እድገትን ለማረጋገጥ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂን የልማት ስትራቴጂዎቻቸው አካል በማድረግ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል አለ፡፡ ዩኤንዲፒ ባወጣው ሪፖርት በሰው ሰራሽ አስተውሎት…

የኢንቨስትመንት ፍሰትን ያሳደገው የባለሃብቶች ጥያቄ ምላሽ ማግኘት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በባለሃብቶች ይነሱ ለነበሩ ጥያቄዎች ተግባራዊ ምላሽ መሰጠቱ የኢንቨስትመንት ፍሰት እንዲጨምር አስችሏል አለ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) እንዳሉት፤ ምላሽ ካገኙት ጥያቄዎች መካከል 14 ኢንዱስትሪ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጥቅምት እና ሕዳር ወር 2018 ዓ.ም ያከናወኑት ቁልፍ ተከታታይ ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተግባራት

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጥቅምት እና ሕዳር ወር 2018 ዓ.ም ቁልፍ የሆኑ ተከታታይ ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተግባራትን አከናውነዋል። በደቡብ አፍሪካ አዘጋጅነት ለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሪካ ምድር በተካሄደው የቡድን 20 አባል ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ላይ በመታደም ከፍተኛ…

የኢትዮጵያን አየር ክልል በአስተማማኝ ሁኔታ የሚጠብቅ ዘመናዊ አየር ሃይል ተገንብቷል – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን አየር ክልል በአስተማማኝ ሁኔታ የሚጠብቅና ዘመኑ የደረሰብትን የውጊያ ስልት የሚመጥን አየር ሃይል ተገንብቷል አሉ የአየር ሃይል ዋና አዛዥ ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ፡፡ ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ የአየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን…

ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከቡና፣ ሰሊጥና ጥራጥሬ ምርት ላኪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) የውጭ ምንዛሪ ወደ ሀገር መመለስ ላይ በሚታዩ ክፍተቶች ዙሪያ ከቡና፣ ሰሊጥ እና ጥራጥሬ ላኪዎች ጋር ተወያይተዋል። በምክክር መድረኩ ባንኩ የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሪ ገቢ የመጠበቅ እና የኤክስፖርት ገቢ…

በመዲናዋ የግብር ከፋዮችን ቅሬታ አጣርቶ ምላሽ የሚሰጥ አሰራር ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግብር ከፋዮችን ቅሬታ ሃላፊዎች በተገኙበት አጣርቶ ምላሽ መስጠት የሚያስችል አሰራር ከመጪው ሐሙስ ጀምሮ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡ በአዲስ አበባ የግብር አሰባሰብና የገቢዎች አገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ የሚኖርን…

የሐረርን ታሪክና ቀደምት ሥልጣኔ የሚመጥኑ ሥራዎች…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕዝብን በማስተባበር እየተከናወኑ የሚገኙ ሥራዎች ሐረር ቀደምት ስልጣኔዋን በሚመጥን ደረጃ ላይ እንድትገኝ እያስቻሉ ነው አለ የሐረሪ ክልል ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት፡፡ የጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ ሔኖክ ሙሉነህ እንዳሉት ÷ ሐረር ከተማ የዘመናዊ…

የ2018 ዓ.ም የሐጅ ጉዞ ምዝገባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 ዓ.ም የሐጅ ጉዞ ምዝገባ ከዛሬ ጀምሮ በሁሉም ጣቢያዎች ተጀምሯል፡፡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ተቀዳሚ ም/ፕሬዚዳንት ሼህ አብዱልከሪም በድረዲን በሰጡት መግለጫ ÷ የሐጅ ምዝገባ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ታግዞ እንደሚካሄድ…

ለግብርና ሽግግር ስኬት የኅብረት ሥራ ማህበራት ቁልፍ ሚና…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለግብርና ሽግግር ስኬት የኅብረት ሥራ ማህበራት ቁልፍ ሚና ይጫወታሉ አሉ የኢትዮጵያ የኅብረት ሥራ ማህበራት ኮሚሽነር አቶ ጌትነት ታደሰ፡፡ "ኅብረት ሥራ ለኢትዮጵያ" በሚል መሪ ሀሳብ ሀገር አቀፍ የኅብረት ሥራ የልማት አመቻች ባለሙያዎች የስልጠና…

የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ለጎንደር ከተማ የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት ለጎንደር ከተማ አስተዳደር የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። ጽ/ቤቱ ለሁለት ት/ቤቶች ለሚኒ ሚዲያ አገልግሎት የሚውል ግብዓት እና የተለያዩ የስፖርት ትጥቆችን ነው ድጋፍ ያደረገው፡፡ በተጨማሪም ድጋፉ 16 ሚሊየን ብር…