Fana: At a Speed of Life!

ዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ ምርት መስጠት የሚችል የተፈጥሮ ማዳበሪያን እያመረተ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ጥናትና ምርምሮችን በማድረግ አፈርን የሚያክምና ከፍተኛ ምርት መስጠት የሚችል የተፈጥሮ ማዳበሪያ እየመረትኩ ነው አለ። ዩኒቨርሲቲው የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚችለውንና የማምረት አቅሙ ከፍተኛ የሆነውን 'ኢሴኒያ ፈቲዳ'…

“እስራኤልና ኢራን የተኩስ አቁም ለማድረግ ተስማምተዋል” ፕሬዚዳንት ትራምፕ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል እና ኢራን ዘላቂ የተኩስ አቁም ለማድረግ ተስማምተዋል አሉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ። ፕሬዚዳንት ትራምፕ እንዳሉት÷ እስራኤልና ኢራን ላለፉት 12 ቀናት ሲያካሄዱት የቆዩትን ጦርነት ለማቆም ስምምነት ላይ ደርሰዋል። የኢራን…

ወላይታ ድቻ ድሬዳዋ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ36ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ወላይታ ድቻ ድሬዳዋ ከተማን 1 ለ 0 በማሸነፍ በውድድር ዓመቱ የመጨረሻ ጨዋታውን በድል ቋጭቷል፡፡ የወላይታ ድቻን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ቴዎድሮስ ኃይለማርያም ሲያስቆጥር፥ ድሉን ተከትሎ ክለቡ…

ዩኒቨርሲቲው ከ7 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ነጻ ሕክምና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለ7 ሺህ 200 ዜጎች የነጻ ምርመራና ሕክምና አገልግሎት ሰጥቻለሁ አለ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ዶ/ር ደስታ ጋልቻ÷ ኮሌጁ በመደበኛና ድንገተኛ…

ኢትዮጵያና አንጎላ የሁለትዮሽ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና አንጎላ ያላቸውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማሳደግና አፍሪካ በዓለም መድረክ ያላትን ሚና ለማጎልበት ትብብሯቸውን ለማጠናከር ተስማምተዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከአንጎላው ፕሬዚዳንት እና ከወቅቱ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀ መንበር ጆ…

ኢራን ኳታር በሚገኘው የአሜሪካ ጦር ሰፈር ላይ ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን ኳታር በሚገኘው የአሜሪካ ጦር ሰፈር ላይ የሚሳኤል ጥቃት ፈጽማለች፡፡ ጥቃቱን ተከትሎ በዶሃ ከፍተኛ ፍንዳታ የተሰማ ሲሆን÷ በኳታር የሚገኘው እና አሉዴይድ የተሰኘው የአሜሪካ የጦር ሰፈር በጥቃቱ ኢላማ ተደርጓል፡፡ በሀገሪቱ የአሜሪካ…

የጅግጅጋ የኮሪደር ልማት በቅርቡ ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅግጅጋ ከተማ እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደር ልማት በቅርቡ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ይደረጋል፡፡ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሃመድ ÷ የከተማውን የኮሪደር ልማት እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ተመልክተዋል። አቶ ሙስጠፌ በዚህ ወቅት…

“የገጠር ኮሪደር ልማት የአርሶ አደሩን ሕይወት ይቀይራል” አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገጠር ኮሪደር ልማት የአርሶ አደሩን ሕይወት ለመቀየር ከፍተኛ አበርክቶ ይኖረዋል አሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። ርዕሰ መስተዳድሩ በ2018 ዓ.ም ተግባራዊ የሚደረገውን የገጠር ኮሪደር ልማት ሥራ አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ÷…

በሀገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረው ኤሌክትሪክ ሙሉ ለሙሉ ተመልሷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን ጨምሮ በሀገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ኃይል ሙሉ ለሙሉ ተመልሷል አለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፡፡ የአገልግሎቱ የኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ አንዋር አብራር ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ከዋናው…

ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን መቋቋምና ምላሽ መስጠት የሚችሉ ተቋማትን መፍጠር ይገባል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ላይ የሚስተዋሉ ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን መቋቋምና ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚችሉ ጠንካራ ተቋማትን መፍጠር ይገባል አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡…