የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ታዬ የአሜሪካ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ እንዲሳተፉ ጠየቁ Melaku Gedif Jun 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የግብርና ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ጥሪ አቅርበዋል። ፕሬዚዳንቱ በአንጎላ ሉዋንዳ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ አሜሪካ የቢዝነስ ጉባዔ ጎን ለጎን የአፍሪካና የአሜሪካ…
የሀገር ውስጥ ዜና አዲስ አበባን ጨምሮ በሀገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ኤሌክትሪክ ተቋርጧል Melaku Gedif Jun 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን ጨምሮ በሀገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የአገልግሎቱ የኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ አንዋር አብራር ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የኤሌክትሪክ ሃይል በከፊል…
የሀገር ውስጥ ዜና በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የአቮከዶ ችግኝ ተዘጋጀ Adimasu Aragawu Jun 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የአቮከዶ ችግኞች ለተከላ ዝግጁ ተደርጓል አለ። በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ በትራፊክ አደጋ የሦስት ዓመት ሕጻንን ጨምሮ የ9 ሰዎች ሕይወት አለፈ Adimasu Aragawu Jun 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በዛሬው ዕለት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሦስት ዓመት ሕጻንን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ አደጋው…
የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሌ ክልል ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የፕሮጀክቶች ግንባታ ተጀመረ Adimasu Aragawu Jun 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል በ1 ቢሊየን 249 ሚሊየን ብር ወጪ የመጠጥ ውሃና የጤና መሰረት ልማቶች ግንባታ ተጀምሯል። ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ፕሮጀክቶቹን በክልሉ ፋፈን ዞን አውበሬ ወረዳ ነው በዛሬው ዕለት ያስጀመሩት። በዚህም…
የሀገር ውስጥ ዜና የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ የዜጎችን መብት፣ ደህንነትና ዘላቂ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ያስችላል- ሚኒስቴሩ Mikias Ayele Jun 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ ከሰሞኑ በተለያዩ መገናኛ ብዘሃን የሚሰራጩ መረጃዎች ተገቢነት የላቸውም አለ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ያቀረበው የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሚዲያ ባለሙያዎች ጋር ተወያዩ Adimasu Aragawu Jun 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ እና የግል ሚዲያዎች ከተወጣጡ ባለሙያዎች ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ እንደገለጹት÷ ከባለድርሻ አካላት ጋር የሚደረጉ ውይይቶች የመጨረሻ የሆነውን…
የሀገር ውስጥ ዜና በቱሪዝም ዘርፍ በቴክኖሎጂ የተደገፈ የመረጃ ስርዓት ማስፋት ይገባል – ሰላማዊት ካሳ Adimasu Aragawu Jun 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ በዘርፉ የሚገኘውን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ለማሳደግ በቴክኖሎጂ የተደገፈ የመረጃ ስርዓት ማስፋት ይገባል አሉ። በኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን የተዘጋጀውና ትኩረቱን ቱሪዝምና ቴክኖሎጂ ላይ ያደረገ ፎረም በአዲስ አበባ መካሄድ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በኢራን ግዙፍ የኒውክሌር ማዕከል ላይ በድጋሚ ጥቃት ተፈጸመ Hailemaryam Tegegn Jun 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን ግዙፍ የኒውክሌር ማዕከል የሆነው ፎርዶው በዛሬው ዕለት በድጋሚ ጥቃት እንደተፈጸመበት የአካባቢው ባለስልጣናት ተናገሩ፡፡ አሜሪካ በትናንትናው ዕለት ፎርዶውን ጨምሮ ናታንዝ እና ኢስፋሃን በተሰኙ የኢራን የኒውክሌር ጣቢያዎች ላይ የተሳካ…
የሀገር ውስጥ ዜና ግልገል ጊቤ ሦስት 7 ሺህ ጊጋ ዋት ሰዓት የኤሌክትሪክ ኃይል አመነጨ Hailemaryam Tegegn Jun 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግልገል ጊቤ ሦስት ኃይል ማመንጫ ግድብ 7 ሺህ ጊጋ ዋት ሰዓት የኤሌክትሪክ ኃይል አመንጭቷል አሉ የግድቡ ሥራ አስኪያጅ አቶ ሃብታሙ ሰሙ። አቶ ሃብታሙ እንዳሉት ÷ ግልገል ጊቤ ሦስት ኬንያን ጨምሮ ለቀጣናው ሀገራት የኤሌክትሪክ ኃይል በማቅረብ…