Fana: At a Speed of Life!

 ኪነ ጥበብ ለስልጣኔና ሀገር እድገት ጉልህ ሚና ይጫወታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኪነ ጥበብ ለስልጣኔ እና ሀገር እድገት ጉልህ ሚና ይጫወታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ይህንን ያሉት ከሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ከተወጣጡ የጥበቡ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ባደረጉት…

በጥበብ ብሶትን ሳይሆን ቁጭትና ተስፋን ለማሳየት መስራት ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በጥበብ ሥራቸው ብሶትን ሳይሆን ቁጭት እና ተስፋን ለማሳየት መስራት አለባቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ከተወጣጡ የጥበቡ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር…

የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ የ2018 ዓ.ም በጀት 350 ቢሊየን ብር እንዲሆን ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የ2018 ዓ.ም በጀት 350 ቢሊየን ብር ሆኖ ለምክር ቤቱ እንዲቀርብ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ ባካሄደው 4ኛ ዓመት 12ኛ መደበኛ ስብሰባ በሁለት ወሳኝ ከተማ አቀፍ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ…

በጎንደርና ባሕርዳር የተገነቡ ፕሮጀክቶች ትውልዱ ሃላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ያሳያሉ – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር እና ባሕርዳር ከተሞች እየተከናወኑ ያሉ የልማት ሥራዎች የአሁኑ ትውልድ ሃላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ያሳያሉ አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። ፕሬዚዳንት ታዬ፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…

ኢትዮ ቴሌኮም የግብርናውን ዘርፍ የሚያዘምኑ ተግባራት እያከናወነ ነው – ፍሬሕይወት ታምሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የግብርናውን ዘርፍ በማዘመን ምርታማነት እንዲጨምር የሚያደርጉ ተግባራትን እያከናወነ ነው አሉ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይዎት ታምሩ፡፡ ኢትዮቴሌኮምና የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ በግብርናው ዘርፍ በትብብር ለመስራት የሚያስችል…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሀይድራባድ በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በህንድ አምስተኛ መዳረሻውን የሀይድራባድ በረራ አስጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው÷ አየር መንገዱ በዛሬው ዕለት ያስጀመረው የሀይድራባድ…

የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር አ.ማ የቡና የወጪ ንግድን ለማቀላጠፍ የሚያግዙ ተጨማሪ ኮንቴነሮች አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመጪዎቹ ወራት የቡና እና የጥራጥሬ ምርቶችን የውጭ ንግድ ለማቀላጠፍ የሚያግዙ 104 ባለ 20 ጫማ ኮንቴነሮችን አቅርቤያለሁ አለ የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር፡፡ አክሲዮን ማህበሩ ከሜዲትራኒያን የባህር ትራንስፖርት ኩባንያ ጋር በመተባበር…

በተኪ ምርቶች ለሚሰማሩ ሥራ ፈጣሪዎች የፋይናንስ አቅርቦት ለማሟላት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተኪ ምርቶች ለሚሰማሩ እና አዳዲስ የፈጠራ ሃሳቦችን ለሚተገብሩ ሥራ ፈጣሪዎች የፋይናንስ አቅርቦትን ለማሟላት በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፡፡ የባንኩ ም/ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ዋቄ እንዳሉት÷ ተቋሙ በተለያዩ ዘርፎች ለሚሰማሩ…

ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲዋን እንድታጠናክር በር ከፍቷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲዋን እንድታጠናክር በር ከፍቷል አለ። ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው አጀንዳ ኢትዮጵያ በ2030 የአፍሪካ ብልጽግና ምልክት እንድትሆን ማስቻል ሲሆን፤ ኢትዮጵያ ያለፈችበትን…

የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በባህር ዳር የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ ምክትል ጠቅላይ ማኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በባህር ዳር ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ። በጉብኝቱ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሙዓዘ…