Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ማዕድን ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በደቡብ አፍሪካ ኬፕታውን በተዘጋጀው የ2025 የአፍሪካ ማዕድን ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡ የጉባኤው ዓላማ አህጉራዊ የማዕድን ኢንቨስትመንትን ለመሳብ እንደሆነ ተገልጿል።…

በትግራይ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል በሚገኙ አካባቢዎች የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ዛሬ መጀመሩን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ገለጸ። የቢሮው ኃላፊ ኢያሱ አብርሃ (ዶ/ር) እንደገጹሉት÷ ሥራው ለ20 ቀናት የሚቆይ ሲሆን፣ በዚህም 30 ሺህ ሄክታር…

ውሃ አዘል መሬቶችን በዘላቂነት ለማስጠበቅ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ከተለያዩ የፌዴራል ተቋማት ጋር ውሃ አዘል መሬቶችን በዘላቂነት ለመጠበቅና ለማስተዳደር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል። ባለስልጣኑ ከውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣ ከመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር፣ ከኢትዮጵያ ብዝሃ…

17 ሺህ 400 የቀድሞ ተዋጊዎች ወደ ማሕበረሰቡ ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 17 ሺህ 400 የቀድሞ ተዋጊዎች በተሃድሶ ሥልጠና ሒደት አልፈው ወደ ማሕበረሰቡ መቀላቀላቸውን የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን እንደገለጹት÷ የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ማሕበረሰቡ የመቀላቀልና መልሶ የማቋቋም…

ደረጃ የወጣላቸው ምርቶች ብሔራዊ የደረጃ ምልክት መጠቀም አለባቸው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አስገዳጅ ደረጃ የወጣላቸው ሁሉም ምርቶች ብሔራዊ የደረጃ ምልክት መጠቀም እንዳለባቸው የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት አሳሰበ፡፡ የኢንስቲትዩቱ የሕዝብ ግንኙነት ስራ አስፈጻሚ ብሩክ ሀብቴ÷ከዚህ ቀደም ለኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅትና ለብሌስ…

የኢትዮጵያና ሩሲያን ትስስር ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኑን የሩሲያው ዩናይትድ ፓርቲ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያና ሩሲያን ትስስር ለማጠናከር የሩሲያው ዩናይትድ ፓርቲ ቁርጠኛ መሆኑን የብሪክስ አባል ሀገር እህት ፓርቲ የሩሲያው ዩናይትድ ላዕላይ ምክር ቤት ቢሮ አባል፣ የሩሲያ ፌዴሬሽን ሴናተር እና የሴኔቱ የውጭ ጉዳዮች ምክትል ኃላፊ አንድሬይ ክሊሞቭ…

በአማራ ክልል ከ199 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ ወሰዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ 199 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ 1 ሺህ 146 አልሚዎች ፈቃድ መስጠቱን የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው ለፋና ዲጂታል እንደገለጸው÷ ለማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ…

የኢትዮጵያን የባሕር በር ጥያቄ ለማስረጽ የአፍሪካ ኅብረት ጉባዔ ጥሩ አጋጣሚ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን የባሕር በር የማግኘት ፍላጎትና እንቅስቃሴ ለማስረጽ 38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ መልካም አጋጣሚ መሆኑን ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ቆይታ ያደረጉ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ጉባዔው የሚፈጥረውን መልካም አጋጣሚ በአግባቡ በመጠቀም…

ሀገራዊ አጀንዳ ምን አይነት ቅርፅ ሊኖረው ይችላል?

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 1265/2014 መቋቋሙ የሚታወስ ነው፡፡ በዚሁ አዋጅ መግቢያ ላይ በሀገራችን ኢትዮጵያ በሚገኙ የተለያዩ የፓለቲካ እና የሀሳብ መሪዎች እንዲሁም የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል እጅግ መሰረታዊ በሆኑ ሀገራዊ…

በትግራይ ክልል ከትምህርት ርቀው የቆዩ ሕጻናትን ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስ የሚያግዝ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል ስድስት ወረዳዎች ከትምህርት ገበታ የራቁ ሕጻናት ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስ የሚያግዝ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ። በፕሮጀክቱ ተማሪዎቹን ወደ ትምህርት ገበታ ለመመለስ የትምህርት ቤት ምገባ፣ የሥነ ልቦናና…