Fana: At a Speed of Life!

አየር መንገዱ ወደ ሃይድራባድ የመጀመሪያውን የመንገደኞች በረራ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ ወደ ሕንዷ ሃይድራባድ የመጀመሪያውን የመንገደኞች በረራ አስጀምሯል። አየር መንገዱ ከአዲስ አበባ ወደ ሃይድራባድ በሳምንት ሶስት ጊዜ የሚያደርገውን የመንገደኞች በረራ በትናንትናው ዕለት ነው በይፋ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 90 የተለያዩ ሰው ተኮር ፕሮጀክቶች እየተገነቡ ናቸው – ቢሮው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ በክልሉ 90 የተለያዩ ሰው ተኮር ፕሮጀክቶች እየተገነቡ ናቸው አለ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የከተማና ኢንዱስትሪ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን…

ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በሁለት ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በወንጀል የተገኘን ንብረት ሕጋዊ ማስመሰልና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳት ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የቀረበውን የማሻሻያ አዋጅ አፅድቋል፡፡ የማሻሻያ አዋጁ በሦስት ተቃውሞ እና በአንድ ድምጸ ተዓቅቦ በአብላጫ…

የኃይልና መሰረተ ልማት ስርቆትን ለማስቀረት የፖሊሲ እና አሰራር ማሻሻያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኃይልና መሰረተ ልማት ስርቆትን ለማስቀረት የፖሊሲ እና አሰራር ማሻሻያ አድርጓል። አገልግሎቱ ባለፉት ጊዜያት የኃይል እና መሰረተ ልማት ስርቆትን ለማስቀረት ከተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት በማድረግ…

የብሔራዊ ቤተመንግስት ሙዚየም ለህዝብ ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እድሳት ተደርጎለት ላለፉት 4 ወራት በሙከራ ስራ ላይ የቆየው የብሔራዊ ቤተመንግስት ሙዚየም ከዛሬ ጀምሮ ለህዝብ ክፍት ተደርጓል፡፡ ቤተመንግስቱ ጥንታዊ ተሽከርካሪዎችና መካነ እንስሳትን ጨምሮ በውስጡ በርካታ ታሪካዊ ቅርሶችን የያዘ ሲሆን፥…

በመዲናዋ 44 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የወንዝ ዳርቻ ልማት እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን የወንዝነት ባህሪያቸውን ለቀው የነበሩትን የመዲናዋ ወንዞች ከብክለት ለመከላከል 44 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የወንዝ ዳርቻ ልማት እየተከናወነ ነው አለ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ዲዳ…

ህዳሴ ግድቡ የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የቀጣናው ሀገራት ሀብት ነው – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የቀጣናው ሀገራት ሀብት ነው አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)። "ቀጣናዊ የኃይል ትስስር ለአካታች እና ዘላቂ ልማት" በሚል መሪ ሀሳብ አራተኛው አፍሪራን ቀጣናዊ ኮንፈረንስ…

የበጀት ዓመቱን ቀሪ ገቢ በአግባቡ ለመሰብሰብ በቅንጅት መስራት ያስፈልጋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2017 በጀት ዓመት ቀሪ ገቢን ፍትሃዊ በሆነ አግባብ ለመሰብሰብ ባለድርሻ አካላት በመናበብና በቅንጅት መስራት ይጠበቅባቸዋል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ በመዲናዋ ገቢን በአግባቡ መሰብሰብና በገቢ አሰባሰብ ላይ…

የጥበብ ባለሙያዎች በችግር ጊዜ የሀገርን ጥቅም ሊያስቀድሙ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

የጥበብ ባለሙያዎች በችግር ጊዜ የሀገርን ጥቅም ሊያስቀድሙ ይገባል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በችግር ጊዜ ከግል ጥቅም ይልቅ ለሀገር ጥቅም የተሳተፉ የጥበብ ባለሙያዎች ስማቸው ምንጊዜም በወርቅ አሻራ ተጽፎ ይኖራል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር…

 የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ገዢ ትርክትን የመገንባት ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ገዢ ትርክትን የማስረጽ እና አመለካከትን የመቅረጽ ሚናቸውን በተገቢ ሁኔታ ሊወጡ ይገባል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ የጥበቡ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ባደረጉት…