የሀገር ውስጥ ዜና የቼክ ሪፐብሊክ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀረበ Mikias Ayele Feb 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ቼክ ሪፐብሊክ የቢዝነስ እና ኢንቨስትመንት ፎረም በፕራግ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በፎረሙ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የተመራ ልዑክ ከቼክ ሪፐብሊክ ቢዝነስ እና ኩባንያ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል የጸጥታ መዋቅሩ ሕግን ለማስከበር ከፍተኛ ሥራ መስራቱ ተመላከተ Mikias Ayele Feb 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የጸጥታ መዋቅሩ በከፈለው መስዋዕትነት የክልሉን ሰላም በከፍተኛ ደረጃ ማሻሻል መቻሉን የክልሉ ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የአማራ ክልል ምክር ቤት የሕግ፣ ፍትሕ እና አሥተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን ሰላምና የጸጥታ ቢሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ህብረት ተሳታፊ ሀገራት ቀዳሚ ልዑክ የህብረቱን ጉባዔ ዝግጅት ጎበኘ Mikias Ayele Feb 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት ተሳታፊ ሀገራት ቀዳሚ ልዑካን ቡድን አባላት በአዲስ አበባ እየተደረገ ያለውን የህብረቱን ጉባኤ ዝግጅት ጎብኝተዋል፡፡ የቡድኑ አባላት ብሔራዊ ቤተመንግሥት፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የክብር ሳሎን፣ አዲስ አፍሪካ ኮንቬንሽን ሴንተር…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን ከቪዛ ጋር በተያያዘ የሚነሱ ችግሮችን ለመቅረፍ ተስማሙ Mikias Ayele Feb 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማሃዲ ከሀገሪቱ የዜግነት፣ፓስፖርትና ኢሚግሬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል ሳይመን ማጁር ፓቤክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን የሁለትዮሽ ግንኙነት እና ወቅታዊ የጋራ ጉዳዮች…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የትግራይ ልሂቃን ልዩነታቸውን በመግባባትና የትግራይ ሕዝብን አንድነት በሚያረጋግጥ መልኩ እንዲፈቱ ጠየቁ Melaku Gedif Feb 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትግራይ ልሂቃን በውስጣቸው ያለውን ልዩነት በመግባባት፣ በሰላም እና የትግራይ ሕዝብን አንድነት በሚያረጋግጥ መንገድ እንዲፈቱ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግራይ ክልል ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ መሰረት…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትግርኛ ቋንቋ ያስተላለፉት መልዕክት Melaku Gedif Feb 3, 2025 0 ለበዋ ንህዝቢ ትግራይ ብፍላይ ድማ ንልሂቃን ትግራይ ! ኣብ ዝተፈላለየ ኣጋጣምታት ከምዝገለፅክዎ÷ መሬትን ህዘቢን ትግራይ መበቆል ስልጣነ፣ ዋልታን መኸታን ሃገረ- ኢትዮጵያ እዮም። መሬት ትግራይ መንግስታዊ ምሕደራ፣ ስርዓተ መንግስትን ክብርታት ሃገርን ዝበቖለሉን ዝተዓቀበሉን እውን ኢዩ። ግደ…
ስፓርት ኢትዮ ኤሌክትሪክ አዳማ ከተማን አሸነፈ Feven Bishaw Feb 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ በተካሄደ የ18ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብር ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ አዳማ ከተማን አሸነፏል። በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም 9፡00 ሰዓት ላይ በተካሄደ ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ አዳማ ከተማን…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የጤና አገልግሎት ሥርዓትን ለማሻሻል በቁርጠኝነት እየሰራች ነው – ዶ/ር መቅደስ Meseret Awoke Feb 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጄኔቫ እየተካሄደ በሚገኘው 156ኛው የዓለም ጤና ድርጅት የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ ዶ/ር መቅደስ በመድረኩ ባደረጉት ንግግር ፥ ኢትዮጵያ በመጀመሪያ ደረጃ ጤና አጠባበቅ፣ የሕክምና…
የሀገር ውስጥ ዜና በጉባዔው የተቀመጡ አቅጣጫዎችን ለመፈጸም በቁርጠኝነት መስራት ይገባል – አቶ አደም ፋራህ Feven Bishaw Feb 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ የተቀመጡ አቅጣጫዎችን በውጤታማነት በመፈፀም የሀገራችንን ሁለንተናዊ ብልጽግና የማረጋገጥ ጉዞ እንድናፋጥን ሁላችንም በቁርጠኝነት ልንሰራ ይገባል ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ…
የሀገር ውስጥ ዜና የባንኩ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘብ ከ1 ነጥብ 4 ትሪሊየን ብር በላይ ደረሰ amele Demisew Feb 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘቡ ከ1 ነጥብ 4 ትሪሊየን ብር በላይ መድረሱን አስታወቀ፡፡ ባንኩ የ2017 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት የሥራ አፈፃፀሙን እየገመገመ ነው፡፡ በአፈጻጸም ሪፖርቱ እንደተመላከተው በመጀመሪያው ግማሽ ዓመት…