Fana: At a Speed of Life!

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህላዊ የዳኝነት ሥርዓትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህላዊ የዳኝነት ሥርዓትን ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ደግነህ ቦጋለ እንዳሉት ÷ ባህላዊ ፍርድ ቤቶች ለፍትሕ ሥርዓት መረጋገጥ ከፍተኛ ሚና እየተጫወቱ…

አመራሩ ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር የተመዘገበውን ውጤት ሊያስቀጥል ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አመራሩ ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር የተመዘገበውን ውጤት አጠናክሮ ሊያስቀጥል ይገባል አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ። የክልሉ የመንግስት እና የፓርቲ 90 ቀናት አፈፃፀም እና የቀጣይ በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ…

የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ለመስጠት አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተናን ለመስጠት አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቅቋል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤ ፈተናውን በስኬት ለማጠናቀቅ በቅንጅት እየተሰራ ነው።…

በጅማ ዞን የተጀመረውን የሻይ ቅጠል ልማት ማጠናከር ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ዞን የተጀመረውን የሻይ ቅጠል ልማት አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን ሰቃ ጨቆርሳ ወረዳ እየተከናወነ የሚገኘውን የሻይ ቅጠል ልማት ተመልክተዋል፡፡…

ክልሉ ባለፉት 11 ወራት ከ5 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፋር ክልል ገቢዎች ቢሮ ባለፉት 11 ወራት ከ5 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ ችያለሁ አለ። በክልሉ በበጀት አመቱ በገቢ አሰባሰብ የተሻለ አፈፃፀም ማሳየት መቻሉን የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ እድሪስ ሳሊህ ለፋና ዲጅታል…

የኢትዮጵያን ትንሳኤ የምናረጋግጠው ሌት ተቀን በመስራት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ትንሳኤ የምናረጋግጠው ሌት ተቀን በመስራት ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጅማ ዞን የከተማ እና የገጠር ኮሪደር ልማት ስራዎችን፣ የአባ ጅፋር ቤተመንግስት ዕድሳትና የገበታ ለትውልድ…

የኢራን መሪ የት እንዳሉ ብናውቅም አሁን ላይ እንዲገደሉ አንፈልግም – ፕሬዚዳንት ትራምፕ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ሀሚኒ የት እንደተደበቁ እንደሚያውቁና ቢያንስ አሁን ላይ እሳቸውን ለመግደል እንደማይፈልጉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንት ትራምፕ የኢራኑ መሪ በትክክል የት እንዳሉ…

ድሬዳዋ ከተማ በፕሪሚየር ሊጉ መቆየቱን አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ድሬዳዋ ከተማ ስሑል ሽረን በማሸነፍ በሊጉ መቆየቱን አረጋግጧል፡፡ በ35ኛ ሳምንት የሊጉ መርሐ ግብር በወንጂ ሁለገብ ስታዲየም ከሊጉ መውረዱን ያረጋገጠውን ስሑል ሽረን የገጠመው ድሬዳዋ ከተማ 4 ለ 2 አሸንፏል፡፡…

የህንዱን የአውሮፕላን አደጋ በተንቀሳቃሽ ምስል ለዓለም ያሳየው ታዳጊ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባሳለፍነው ሳምንት መነሻውን ከህንዷ አህመዳባድ ያደረገ አውሮፕላን 242 መንገደኞችን ይዞ ወደ ለንደን ለመብረር ገና ከመነሳቱ የመከስከስ አደጋ እንዳጋጠመው ይታወሳል፡፡ በዚህም አደጋው በተከሰተበት አካባቢ የነበሩ ሰዎችን ጨምሮ 270 ሰዎች…

ከዓድዋ ድል መታሰቢያ ጋር ተሰናስለው የሚገነቡት ሞሎች በተያዘላቸው ጊዜ ይጠናቀቃሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከታሪካዊው ዓድዋ ድል መታሰቢያ ጋር ተሰናስለው የሚገነቡት ሞሎች በተያዘላቸው ጊዜ ይጠናቀቃሉ አሉ። ከንቲባዋ በመሀል አራዳ እየተገነቡ ከሚገኙት ሶስት ሞሎች መካከል የአራዳ ሌግዠሪ ሞል ግንባታ…