Fana: At a Speed of Life!

6 ጆንያ የባቡር ሀዲድ ተገጣጣሚ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰሜን ወሎ ዞን መርሳ ከተማ አስተዳደር በስድስት ጆንያ የተከዘነ የባቡር ሀዲድ ተገጣጣሚ መያዙ ተገለጸ። የከተማ አስተዳደሩ ሰላምና ጸጥታ ጽ/ቤት ሃላፊ መንግስቱ አረጋው እንደገለጹት÷ የፀጥታ ኃይሎች ባደረጉት የተቀናጀ የቤት ለቤት ፍተሻ…

በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ሃይል ለማመንጨት 35 ቢሊየን ዶላር ሊመደብ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ባንክ፣ የአፍሪካ ልማት ባንክ እና ሌሎች ተቋማት በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ሃይል ለማስፋፋት ቢያንስ 35 ቢሊየን ዶላር ለመመደብ የሚያስችል ቃል መግባታቸው ተሰምቷል፡፡ በታንዛኒያ ዳሬሰላም ይህን አስመልክቶ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎችና የዓለም…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በግማሽ ቢሊየን ብር የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክቶች እየተተገበሩ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2017 ዓ.ም በግማሽ ቢሊየን ብር ወጪ የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክቶች እየተተገበሩ መሆኑን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ አብርሃም በላይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ የአርብቶ…

513 የኢነርጂ ዘርፍ ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ ወስደዋል- ባለስልጣኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ ለ513 የኢነርጂ ዘርፍ ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ መስጠቱን የነዳጅና ኢነርጅ ባለስልጣን ገለጸ ፡፡ በኤሌክትሮ መካኒካል እና በኤሌክትሪካል ሥራ ተቋራጮች እንዲሁም በኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ የማማከር አገልግሎት የብቃት ማረጋገጫ…

ዳግም ከተመዘገቡ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መስፈርቱን ያሟላ የለም

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ የመመዘኛ መስፈርት ዳግም ከተመዘገቡ 273 የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ አንዳቸውም መስፈርቱን እንዳላሟሉ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ገለፀ፡፡ ባለስልጣኑ አዲስ ባወጣው መመዘኛ 273 የግል ከፍተኛ ትምህርት…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የማዕድን ዘርፉን ገቢ አሳድጓል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ለማዕድን ዘርፉ ልዩ ትኩረት በመስጠቱ የዘርፉን ገቢ ማሳደጉን የኦሮሚያ ማዕድን ልማት ባለስልጣን ገለጸ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ነመራ ገበየሁ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷በዘርፉ የነበሩ ችግሮችን…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከበጋ መስኖ 817 ሺህ ኩንታል ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከበጋ መስኖ  እስካሁን 817 ሺህ ኩንታል ምርት መሰብሰቡን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል። በቢሮው የመስኖ ልማት ዳይሬክተር አቶ እስራኤል ኢዮብ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ባለፉት 6 ወራት በክልሉ የበጋ መስኖ ልማትን…

የአፋር ክልል ከ15 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሥድሥት ወራት ከ15 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ መስጠቱን የአፋር ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ኤይሻ ያሲን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በተያዘው በጀት…

ኮርፖሬሽኑ ከ1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አገኘሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ባለፉት ሥድስት ወራት ከ1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ ገቢው የተገኘው ከማምረቻ ሼዶች ኪራይ፣ ከለማ መሬት ሊዝ ኪራይ፣ ከአፓርትመንቶች እና ሕንጻዎች ኪራይ እና በአንድ ማዕከል…

የአዲስ አበባ ትራንስሚሽንና ዲስትሪቢዩሽን መልሶ ግንባታ ፕሮጀክትን በያዝነው ዓመት ለማጠናቀቅ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ እየተከናወነ የሚገኘውን የአዲስ አበባ ትራንስሚሽንና ዲስትሪቢዩሽን መልሶ ግንባታና አቅም ማሳደግ ፕሮጀክት በያዝነው በጀት ዓመት ለማጠናቀቅ እየሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በአዲስ አበባ እና…