Fana: At a Speed of Life!

በርዕደ መሬቱ 37 ትምህርት ቤቶች ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ጋቢ ዞን እየተከሰተ ባለው ተከታታይ ርዕደ መሬት በሶስት ወረዳዎች ውስጥ የሚገኙ 37 ትምህርት ቤቶች ላይ ጉዳት መድረሱ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሃላፊ አቶ አብዱ ሀሰን ያዮ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለፁት÷ በጉዳቱ…

የቱርክ ኩባንያዎች ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች በመነሳት በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱርክ ኩባንያዎችና ባለሃብቶች ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች በመነሳት በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ጥሪ አቀረቡ፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በጽህፈት ቤታቸው በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር በርክ…

መቐለ 70 እንደርታ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ13ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መቐለ 70 እንደርታ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን 1 ለ 0 ረትቷል፡፡ የማሸነፊያዋን ግብም አዎት ኪዳኔ በ82ኛው ደቂቃ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል፡፡ በአዳማ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም እየተካሄደ…

ለማኅበራዊ ችግሮች ተጋላጭ የነበሩ ሴቶች የክኅሎት ስልጠና ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የተገነባው የነገዋ ሴቶች ተሃድሶና ክኅሎት ማበልፀጊያ ማዕከል ለማኅበራዊ ችግሮች ተጋልጠው የነበሩ 400 የሁለተኛ ዙር ሴት ሰልጣኞችን መቀበሉ ተገለጸ፡፡ ለሴተኛ አዳሪነት እና ለተለያዩ ማኅበራዊ ችግሮች ተጋልጠው…

መንግስት ምክንያታዊ ባልሆነ መንገድ ህብረተሰቡ ላይ ጫና የሚፈጥሩ ድርጊቶችን እየተከታታለ እርምጃ ይወስዳል – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ምክንያታዊ ባልሆነ መንገድ ህብረተሰቡ ላይ ጫና የሚፈጥሩ ድርጊቶችን እየተከታታለ እርምጃ ይወስዳል ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) አሳሰቡ። ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤…

ኢግልድ 2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ዋጋ ያላቸው ምርቶችን ለገበያ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ባለፉት አምስት ወራት 2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ዋጋ ያላቸው ምርቶችን ለገበያ ማቅረቡን አስታወቀ፡፡ የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ፥የኢግልድ ዋና አላማ በገበያ…

የድህረ-ማላቦ ሲኤኤዲፒ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የድህረ-ማላቦ አጠቃላይ የአፍሪካ ግብርና ልማት ፕሮግራም (ሲኤኤዲፒ) የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ በኡጋንዳ ካምፓላ እየተካሄደ ነው፡፡ ጉባዔው ''ለዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገት እና የጋራ ብልጽግና ሁሉን አቀፍ የግብርና ሥርዓት ሽግግርን ማራመድ''…

በትግራይ ክልል ወደ ልማት ባልገቡ ባለሃብቶች ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል በተለያዩ የግብርና ኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ ለመሰማራት መሬት ወስደው ወደ ልማት ያልገቡ 24 ባለሃብቶች ላይ ርምጃ ተወሰደ፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የመሬትና ማዕድን ቢሮ  ሃላፊ አቶ ካልአዩ ገብረህይወት እንዳሉት÷ ርምጃው…

አመራሩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት ሊሰራ ይገባል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አመራሩ ህዝቡ የሚያነሳቸውን የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት ሊሰራ ይገባል ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አሻድሊ ሀሰን አሳሰቡ፡፡ በክልሉ ላለፉት አራት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የከፍተኛ አመራሮች ወቅታዊ የውይይት መድረክ…

አቶ አረጋ ከበደ በቃሉ ወረዳ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶችን እየመረቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ ከ143 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በተገኙበት እየተመረቁ ነው። ከፕሮጀክቶች መካከልም የመስኖ አውታር፣ የድልድይና የአርሶ አደር ማሰልጠኛ ማዕከላት…