Fana: At a Speed of Life!

የአርባ ምንጭ ስታዲየም ለስፖርት ዘርፍ ዕድገት ጉልህ ፋይዳ አለው – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን (ካፍ) መስፈርት መሰረት እየተገነባ ያለው የአርባ ምንጭ ስታዲየም ለሀገሪቱ የስፖርት ዘርፍ ዕድገት ጉልህ ፋይዳ እንደሚኖረው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገለጹ። የፌደራልና የክልል አመራሮች…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከሩሲያ ፕሬዚዳንት የዓለም አቀፍ ትብብርና ትራንስፖርት ዘርፍ ልዩ አማካሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከሩሲያ 80ኛ ዓመት የድል በዓል አከባበር በተጓዳኝ ከሀገሪቷ ፕሬዚዳንት የዓለም አቀፍ ትብብርና ትራንስፖርት ዘርፍ ልዩ አማካሪና ተወካይ ኢጎር ሌቪቲን ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም ኢትዮጵያና ሩሲያ በሎጂስቲክስና…

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት 5 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ለመቄዶንያ አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ከአመራሩና ከሠራተኛው የሰበሰበውን 5 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ለመቄዶንያ የአረጋውያን እና አዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል አበረከተ። የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች በዛሬው ዕለት…

የ12ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ እስከ ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈታናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ…

ባህር ዳር ከተማ ኢትዮጵያ መድንን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 28ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ባህር ዳር ከተማ ኢትዮጵያ መድንን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ቀን 10:00 ሰዓት ላይ በሀዋሳ ሰው ሰራሽ ሜዳ በተካሄደው ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ ሙጂብ ቃሲም እና ሔኖክ ይበልጣል…

ለሀገር ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ልማት ዳያስፖራው የጎላ ሚና አለው – አምባሳደር ዑመር ሁሴን (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ልማት እንዲፋጠን ዳያስፖራው የጎላ ሚና አለው ሲሉ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዑመር ሁሴን (ዶ/ር) ገለጹ። በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ሁሉም አካባቢዎች…

በአማካይ በቀን እስከ 10 ሺህ ሜትሪክ ቶን የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ይጓጓዛል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀን እስከ 10 ሺህ ሜትሪክ ቶን የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ እያጓጓዘ መሆኑን የማሪታይም እና ትራንዚት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የአገልግሎቱ ሥራ አስኪያጅ ሙስጠፋ ገለቶ እንዳሉት፤ ባቡር እና ሌሎች ማጓጓዣዎችን በመጠቀም ወደብ ላይ ያሉ…

የዲጂታል ዘርፉን ለማሳደግ የተሰሩ ስራዎች ውጤት እያሳዩ እንደሆነ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዲጅታል ዘርፉ ዓለም የደረሰበት ደረጃ ላይ ለመድረስ በመንግስት እየተሰሩ ያሉ ሥራዎች ውጤት እያስመዘገቡ እንደሆነ ተገልጿል። ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ቆይታ ያደረጉ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች እንደገለጹት፤ የዲጂታል ዘርፉ ላይ የሚከናወኑ…

ሩሲያ ስርዓት አልበኝነትን መዋጋቷን ትቀጥላለች – ቭላድሚር ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሀገራቸው ስርዓት አልበኝነትን መዋጋቷን ትቀጥላለች ሲሉ ገለፁ፡፡ ሩሲያ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የናዚ ኃይል ወረራን በመመከት ያሸነፈችበት 80ኛ ዓመት የድል በዓል በመዲናዋ ሞስኮ በተለያዩ…

በኦሮሚያ ክልል የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያን ለመተግበር ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያን ለመተግበር የዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ገለፀ። የቢሮው  ምክትል ሀላፊ አቶ ዳምጠው ገመቹ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለፁት÷ የተቋማት…