Fana: At a Speed of Life!

ዓለም ባንክ የኢትዮጵያ የልማት ግቦችን ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም ባንክ የኢትዮጵያ መንግስት ተግባራዊ ያደረገውን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያና ተግባራዊ ለማድርግ ያሳየውን ቁርጠኝነት አድንቋል፡፡ በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ የተመራ ከፍተኛ የፋይናንስ ልዑክ ከዓለም ባንክ የኦፕሬሽን ክፍል ማኔጂንግ…

ለደጃዝማች ኩምሳ ሞረዳ ቤተ-መንግስት የመልሶ ማልማት ሥራ ሊከናወን ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደጃዝማች ኩምሳ ሞረዳ ቤተ-መንግስት የጥገና እና የመልሶ ማልማት ሥራን ለማከናወን የውል ስምምነት መፈረሙን የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አበባው አያሌው (ረ/ፕ/ር) በዚህ ወቅት÷…

ቭላድሚር ፑቲን የሩሲያን የድል ቀን አስመልክተው የተኩስ አቁም አወጁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሩሲያን የድል ቀን አስመልክተው የሶስት ቀናት የተናጠል ተኩስ አቁም አውጀዋል፡፡ ከሬምሊን እንዳስታወቀው÷ጊዜያዊ የተናጠል ተኩስ አቁሙ በፈረንጆቹ ከመጪው ግንቦት 8 እኩለ ሌሊት ጀምሮ እስከ ግንቦት 11 ቀን…

የኤች አይ ቪ ቫይረስ ሥርጭትን ለመቆጣጠር ርብርብ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ የኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ ሥርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የጋራ ርብርብ እንዲደረግ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ጋትሉዋክ ሮን (ዶ/ር) ጥሪ አቀረቡ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ከ ሲ ዲ ሲ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር የኤች አይ ቪ ኤድስ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለ293 ሺህ ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጠረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ293 ሺህ በላይ ዜጎች የሥራ ዕድል እንደተፈጠረላቸው የክልሉ ሥራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ሃላፊ አቶ ሙስጠፋ ኢሳ እንዳሉት÷ በበጀት ዓመቱ ከ350 ሺህ በላይ…

ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በባህል፣ ኪነ ጥበብና ስፖርት ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ በኢትዮጵያ ከሩስያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረክሂን ጋር በባህል፣ ኪነ ጥበብ እና ስፖርት ዘርፍ በጋራ መስራት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል። በውይይቱ ኢትዮጵያ የብዝሃ ባህል ባለቤት እና ታሪካዊ ሀገር…

በአማራ ክልል 345 አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ወደ ታዳጊና መካከለኛ ባለሃብትነት ተሸጋገሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት የለውጥ ዓመታት በተደረገላቸው ድጋፍ ከ517 ሚሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ወደ ታዳጊና መካከለኛ ባለሃብትነት መሸጋገራቸውን የክልሉ ሥራና ስልጠና ቢሮ ገለፀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ…

መንግስት በፈጠራና ክህሎት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት በፈጠራ እና ክህሎት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ የትምህርት፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የሥራና ክህሎት ሚኒስቴሮች ከአፍሪካ ብሬይንስ ጋር በመተባበር ያዘጋጁት…

ከ52 ሺህ በላይ የአዕምሯዊ የፈጠራ ውጤቶች መመዝገባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ52 ሺህ በላይ የአዕምሯዊ የፈጠራ ውጤቶችን መመዝገቡን የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ዓለም አቀፍ የአዕምሯዊ ንብረት ቀን ለ25ኛ ጊዜ "ሙዚቃና አዕምሯዊ ንብረት" በሚል መሪ ሃሳብ በተለያዩ ሥነ-ሥርዓቶች በመከበር ላይ…

የመደመር ትውልድ ቤተ-መጻሕፍት ግንባታን በቅርቡ ለማጠናቀቅ ርብርብ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሥራ በሆነው የመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ ገቢ እየተገነባ የሚገኘው የድሬዳዋ አሥተዳደር የመደመር ትውልድ ቤተ-መጻሕፍት ግንባታን በሦስት ወራት ለማጠናቀቅ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ቤተ-መጻሕፍቱ…