ከተረጂነት ለመላቀቅ የተጀመሩ ሀገራዊ ጥረቶች እንዲሳኩ ርብርብ እየተደረገ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተረጂነት ለመላቀቅ የተጀመሩ ሀገራዊ ጥረቶችን ማሳካት የሚያስችል ርብርብ እየተደረገ እንደሚገኝ የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ገለጹ።
የብልጽግና ፓርቲ የ2017 በጀት ዓመት የሰባት ወራት የንቅናቄ ሥራዎች ግምገማ መድረክ አካሂዷል።
ከተረጂነት…