በሰሜን አሜሪካና ካናዳ የሚኖሩ የዳያስፖራ አባላት በሀገራዊ ምክክሩ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሰሜን አሜሪካና ካናዳ የሚኖሩ የዳያሰፖራ አባላት በአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርቧል፡፡
ኮሚሽኑ ዳያስፖራውን የምክክር ሒደቱ አካል ለማድረግ ሁሉም ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ…