የኦሮሚያ ክልል መንግስትና የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ስምምነት ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው – ሰላም ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል መንግስትና የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት መካከል የተካሄደው ስምምነት ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደርግ መንገድ መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ በኦሮሚያ ክልል መንግሥት እና የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ከፍተኛ አመራር…