የአዲስ አበባ የልማት ሥራዎች የከተማዋን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት የሚያሳድጉ ናቸው ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎች ከተማዋን ለኑሮ ምቹ የሚያደርጉ፣ ገጽታዋን የሚቀይሩ እና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነቷን የሚያሳድጉ መሆናቸው ተገለጸ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና የማህበራዊ ሴክተር ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች…