Fana: At a Speed of Life!

በጊኒ የእግር ኳስ ዳኛ ውሳኔን ተከትሎ በተፈጠረ ግጭት የ56 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጊኒ የእግር ኳስ ዳኝነት ላይ የተላለፈን ውሳኔ ተከትሎ በተፈጠረ ግጭትና መረጋገጥ የ56 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ በጊኒ ንዜርኮሬ ከተማ በተደረገ የእግር ኳስ ጨዋታ ላይ ላቤ የተሰኘ የእግር ኳስ ክለብ ላይ የተላለፈ የዳኝነት ውሳኔን…

አቶ ብናልፍ አንዱዓለም ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የሰላም ሚኒስትር አቶ ብናልፍ አንዱዓለም ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ተሾሙ። የፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት አቶ ብናልፍ አንዱዓለም ከሕዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳዳር ሆነው መሾማቸውን መግለጹን ኢዜአ ዘግቧል።

በታዳጊ ማህሌት ተክላይ ላይ የግድያ ወንጀል የፈፀሙ ተከሳሾች ላይ እስከ ሞት የሚደርስ የፍርድ ውሳኔ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ 23 ሕዳር፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የመቐለ ከተማ መካከለኛ ፍርድ ቤት በታዳጊ ማህሌት ተክላይ ላይ የግድያ ወንጀል የፈፀሙ ተከሳሾች ላይ የፍርድ ውሣኔ ሰጥቷል፡፡ የ16 ዓመት ታዳጊዋ የዓድዋ ከተማ ነዋሪ ማህሌት ተክላይ መጋቢት 10 ቀን 2016ዓ.ም ወደ ትምህርት ቤት…

ቻንስለር ኦላፍ ሾልዝ ለዩክሬን ተጨማሪ ወታደራዊ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን ቻንስለር ኦላፍ ሾልዝ ለዩክሬን ተጨማሪ ወታደራዊ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብተዋል፡፡ በኬቭ ጉብኝት ላይ የሚገኙት ቻንስለሩ፤ ጀርመን ለዩክሬን ጠንካራ ወታደራዊ ድጋፍ በማድረግ ከአውሮፓ ሀገራት ቀዳሚ ሆና ትቀጥላለች ብለዋል፡፡ በተያዘው…

በማህበራዊ ዘርፎች ላይ በትብብር ለመሥራት የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴርና በኢትዮጵያ የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩኤስኤይድ) በማህበራዊ ዘርፎች ላይ በትብብር ለመሥራት የሚያስችል ውይይት አካሄዱ። የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) እና በኢትዮጵያ የዩኤስኤይድ…

ኢትዮጵያ ውስጥ ሕይወትን መለወጥ የሚችል የፈጠራ እምቅ አቅም አለ – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ ሕይወትን መለወጥ የሚችል የፈጠራ እምቅ አቅም እንዳለ በዓይናችን አይተናል ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከደቡባዊ ትብብር ድርጅት ጋር በመተባበር ከ14 ሀገራት…

አንድነታችንን ለመናድ ያሰቡ ባንዳዎች ህልም በመከላከያ ሠራዊትና በህዝባችን ትብብር ከሽፏል – ሌ/ጄ ሹማ አብደታ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ጠላቶች ተደግፈው አንድነታችንን ለመናድ ያሰቡ ተላላኪ ባንዳዎች ህልም በመከላከያ ሠራዊትና በህዝባችን ትብብር ከሽፏል ሲሉ የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ ገለጹ፡፡ ሌ/ጄ ሹማ አብደታ የካራማራ ኮርስ ሰልጣኝ…

ኢትዮጵያ እና ኖርዌይ በሥርዓተ-ምግብ ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሥርዓተ-ምግብ ማጠናከሪያ ተግባራት በይበልጥ ውጤታማ ለመሆን በምታደርገው ጥረት ኖርዌይ ድጋፏን እንምታጠናክር አስታወቀች፡፡ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ከኖርዌይ አምባሳደር ስቲያን ክሪስተንሰን ጋር ካርቦን…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባልደረባ ወድቆ ያገኙትን 50 ሺህ ዶላር ለባለቤቱ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሴኪዩሪቲ ክፍል ባልደረባ ፍሬዘር በቀለ ወድቆ ያገኙትን 50 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ለባለቤቱ አስረከቡ፡፡ ገንዘቡን አቶ ፍሬዘር ሕዳር 16 ቀን 2017 ዓ.ም ከመንገደኛ ወድቆ ማግኘታቸውን አየር መንገዱ አስታውቋል፡፡…

የመቻል ስፖርተኞች በስፖርቱ ዘርፍ የኢትዮጵያ አደራ አለባቸው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቻል ስፖርተኞች በስፖርቱ ዘርፍ ከተቋም ባለፈ የኢትዮጵያ አደራ አለባቸው ሲሉ የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በናይጀሪያ አቡጃ በመላው አፍሪካ የጦር ሃይሎች ስፖርት…