Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ልዑክ ከእስያ የመሠረተ ልማት እና ኢንቨስትመንት ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ የተመራ ልዑክ በ2025 የአይ ኤም ኤፍ እና ዓለም ባንክ ስብሰባ ጎን ለጎን ከእስያ የመሠረተ ልማት እና ኢንቨስትመንት ባንክ ፕሬዚዳንት ጂን ሊኩን ጋር ተወያየ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት ፕሬዚዳንቱ…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽንና ኢንስቲትዩቱ በጋራ ለመስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽንና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በተለያዩ የትብብር መስኮች በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ውይይት አድርገዋል፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ከድርን (ዶ/ር) ጨምሮ የተቋሙ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች…

1 ሚሊየን ብር ወደሚያሸልመው የፋና ላምሮት ፍጻሜ እነማን ይደርሳሉ…?

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብርቱ ፉክክር ሲደረግበት የቆየው ተወዳጁ ፋና ላምሮት ምዕራፍ 19 በቀጣዩ ሣምንት ይጠናቀቃል፡፡ በፍጻሜው ዋዜማ ነገ በሚኖረው ጠንካራ ፉክክርም ከአምስቱ ተወዳዳሪዎች አንዱ ይሰናበታል፡፡ እንዲሁም አራቱ ተወዳዳሪዎች በቀጣይ ሣምንት 1…

የቻይና አየር መንገዶች ወደ ኢትዮጵያ የበረራ አገልግሎት ሊሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለት የቻይና አየር መንገዶች በፈረንጆቹ 2025 መጨረሻ ወደ ኢትዮጵያ የበረራ አገልግሎት ለመጀመር ማቀዳቸውን አስታወቁ፡፡ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው መንግሥቴ በቻይና ባለሀብቶች ከተያዙ አፍሪካን ወርልድ እና…

ኢትዮጵያና ሞሮኮ በወታደራዊ ዘርፍ በትብብር መሥራት በሚችሉበት ጉዳይ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና ሞሮኮ በወታደራዊ ዘርፍ በትብብር ለመሥራት በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸው ተገለጸ፡፡ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በሞሮኮ የሮያል ጦር ኃይል ኢንስፔክተር ጄኔራልና የደቡባዊ ዞን…

የብልጽግና ፓርቲ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ ከሰዓት በኋላ ጀምሮ እያካሄደ ይገኛል። የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባወጡት ጽሁፍ፤ ከዛሬ ከሰዓት በኋላ ጀምሮ…

በአውሶም ላይ የሚመክር ስብሰባ በዩጋንዳ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኅብረት የሶማሊያ ድጋፍና ማረጋጋት ተልዕኮ (አውሶም) ዙሪያ የሚመክር ስብሰባ በዩጋንዳ ኢንቴቤ መካሄድ ጀምሯል። በስብሰባው ለአውሶም ሰራዊት ያዋጡ ሀገራት ተወካይ ልዑኮች እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡ ኢትዮጵያ በመወከል በመከላከያ…

የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያ የሚታይ ውጤት እያስመዘገበ ነው – አቶ ማሞ ምህረቱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም ጠንካራ እና የሚታይ ውጤት እያስመዘገበ ነው ሲሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ገለፁ። ባንክ ገዥው በ2025 አይኤምኤፍ እና የዓለም ባንክ ስብሰባ ላይ፤ ኢትዮጵያ ከ50 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ…

10 ነጥብ 7 ሚሊየን የኢትዮ ቴሌኮም የአክሲዮን ድርሻዎች ተሽጠዋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮ ቴሌኮም የ10 በመቶ አክሲዮን ሽያጭ 10 ነጥብ 7 ሚሊየን የአክሲዮን ድርሻዎች መሸጣቸውን ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ የ10 በመቶ የአክሲዮን ሽያጭን በተመለከተ በሰጡት መግለጫ፤…

በቤጂንግ የኢትዮጵያ ቡና ወጪ ምርት የንግድ ለንግድ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ጋር በመተባበር በቤጂንግ የኢትዮጵያ ቡና ወጪ ምርቶች የንግድ ለንግድ የቢዝነስ ውይይት አካሂደዋል፡፡ አምባሳደር ተፈራ ደርበው በዚሁ ወቅት፤ ኢትዮጵያ ጥራት ያለውና የጥሩ ጣዕም ቡና…