ምክር ቤቱ የክልሉ ግብርና ሽግግር ሒደት እንዲፋጠን እያገዘ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል የግብርና ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት የክልሉ የግብርና ሽግግር ሒደት እንዲፋጠን የተሻለ እገዛ እያደረገ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ።
በኦሮሚያ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት 3ኛ ጉባዔ የተለያዩ…