Fana: At a Speed of Life!

ምክር ቤቱ የክልሉ ግብርና ሽግግር ሒደት እንዲፋጠን እያገዘ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል የግብርና ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት የክልሉ የግብርና ሽግግር ሒደት እንዲፋጠን የተሻለ እገዛ እያደረገ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። በኦሮሚያ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት 3ኛ ጉባዔ የተለያዩ…

የኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ ስኬት ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ተሞክሮ የሚሆን ነው – ሞሰስ ቪላካቲ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ህብረት የግብርና እና ገጠር ልማት ኮሚሽነር ሞሰስ ቪላካቲ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት÷ ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ተጨባጭ ለውጥ እያስመዘገበች እንደምትገኝ…

የኮሪደር ልማት ሥራዎችን በተሻለ ቅንጅት ለማከናወን አቅም ተፈጥሯል – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማት ሥራዎችን በተሻለ ቅንጅት ለማከናወን አቅም ተፈጥሯል ሲሉ የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ገለጹ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 26ኛ መደበኛ ስብሰባ የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚኒስቴርን የዘጠኝ ወራት…

የቻይና ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) ከቻይና ሕዝብ የፖለቲካ ምክክር ጉባዔ ብሔራዊ ኮሚቴ ምክትል ሊቀመንበርና የቻይና…

አቶ ሙስጠፌ የታለሙ ግቦችን ለማሳካት አመራሮች በትኩረት እንዲሰሩ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመንግስት የተቀመጡ ቁልፍ ግቦችን ለማሳካት አመራሮች በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ አሳሰቡ፡፡ የሶማሌ ክልል አመራሮች በክልሉ ዞኖችና ወረዳዎች ያካሄዱት ምልከታ ሪፖርት የቀረበበት መድረክ በጅግጅጋ…

ለኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ በዓል ዝግጅት ኅብረተሰቡ ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ የተመሰረተበት 116ኛ ዓመት ከሚያዝያ 19 እስከ 26 ቀን 2017 ዓ.ም በተለያዩ ሁነቶች እንደሚከበር ተገልጿል። የኮሚሽኑ ቃል አቀባይ ረዳት ኮሚሽነር ሞገስ ቸኮል በሰጡት መግለጫ÷ በሁነቱ የኢትዮጵያ ፖሊስ ታሪካዊ አመጣጥን…

ከ13 ዓመታት ቆይታ በኋላ ከሌስተር ሲቲ ጋር የሚለያየው ጄሚ ቫርዲ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሌስተር ሲቲ የፊት መስመር ተጨዋች ጄሚ ቫርዲ ከ13 ዓመታት ቆይታ በኋላ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከሌስተር ሲቲ ጋር እንደሚለያይ ክለቡ አስታውቋል፡፡ ሌስተር ሲቲ በፈረንጆቹ 2015/16 የውድድር ዓመት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን ሲያሳካ…

የኢትዮጵያ ልዑክ በአይ ኤም ኤፍ እና ዓለም ባንክ ስብሰባ ላይ ውጤታማ ውይይት አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ የተመራ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ልዑካን ቡድን የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ተጠባባቂ ምክትል ፕሬዚዳንት አሚት ዳር በዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) እና በዓለም ባንክ ስብሰባ ላይ ውጤታማ ውይይት…

በተማሪዎችና መምህራን የሚሰሩ የፈጠራ ስራዎች ወደ ተሻለ ደረጃ እንዲደርሱ ድጋፍ ይደረጋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተገኙበት 10ኛው ከተማ አቀፍ የተማሪዎችና የመምህራን የሳይንስና የፈጠራ ስራ አውደ ርዕይ ተከፍቷል። አውደ ርዕዩ "በፈጠራ ስራ የተካነ ትጉህ ትውልድ ለሀገር ብልጽግና" በሚል መሪ ሐሳብ…

ኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ዘርፍ ለቻይናውያን ባለሀብቶች ምቹ ናት – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ዘርፍ ለቻይናውያን ባለሀብቶች ምቹ መሆኗን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የቻይና ሕዝብ የፖለቲካ ምክክር ጉባኤ ብሔራዊ ኮሚቴ ምክትል ሊቀ መንበር እና የቻይና የኢንዱስትሪና…