Fana: At a Speed of Life!

አየር መንገዱ ከካሜሩን ለሚጓዙ ሃጃጆች የበረራ አገልግሎት ለመስጠት ቁርጠኛ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከካሜሩን ለሚጓዙ ሃጃጆች እንዲሁም ወደ ያውንዴ እና ዱዋላ የሚያደርገውን መደበኛ የበረራ አገልግሎት ለመስጠት ቁርጠኛ መሆኑን ገልጿል። የካሜሩን የግዛት አስተዳደር ሚኒስትር እና የሃጅ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ፖል አታንጋ ንጂ…

የፓኪስታን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፓኪስታን መልህቅ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል። በፓኪስታን የሲያልኮት ንግድና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት በተዘጋጀው የቢዝነስ ፎረም ላይ በሀገሪቱ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) በአዲስ አበባ…

አሜሪካ በወሰደችው የአየር ጥቃት ከ500 በላይ የሁቲ አማፂያን መገደላቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በየመን በሚንቀሳቀሱ የሁቲ አማጺያን ላይ በፈፀመችው የአየር ጥቃት የአማፂያኑ አዛዦችን ጨምሮ ከ500 በላይ ተዋጊዎች መሞታቸው ተገለፀ፡፡ የሰነዓ ኢንፎርሜሽን ማዕከልን ጠቅሶ አል አራቢያ እንደዘገበው÷የአሜሪካ አየር ሀይል ለሳምንታት…

ቀነኒሳ በቀለ በለንደን ማራቶን እንደማይሳተፍ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አንጋፋው አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በልምምድ ወቅት ባጋጠመው ጉዳት ምክንያት በለንደን ማራቶን እንደማይሳተፍ አስታውቋል፡፡ በሩጫ ሕይወቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለሚደግፉትና ለሚያበረታቱት አድናቂዎች ምስጋናውን ያቀረበው አትሌት ቀነኒሳ÷ አሁን ላይ…

አቶ ኦርዲን በድሪ የዜጎችን ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ልማት ለማረጋገጥ እንደሚሠራ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዜጎችን ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ልማት ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት ላይ በትኩረት እንደሚሠራ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ። በሐረሪ ክልል የሴክተር መሥሪያ ቤቶች በበጀት ዓመቱ የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ…

የወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ውጤታማነት ለማሳደግ ቅንጅታዊ አሰራርን ማጎልበት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ውጤታማነት ለማሳደግ ቅንጅታዊ አሰራርን ማጎልበት እንደሚገባ ተገልጿል። የፍትሕ ሚኒስቴር ሚኒስትር ሐና አርዓያስላሴ ከፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አመራሮች ጋር የወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ውጤታማነትን ለማሳደግ በሚቻልባቸው…

የዞን አምስት ወርልድ ቴኳንዶ ውድድር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁሉም የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የተሳተፉበት የዞን አምስት ወርልድ ቴኳንዶ ውድድር መካሄድ ጀምሯል። የኢትዮጵያ ወርልድ ቴኳንዶ ፌዴሬሽን ያዘጋጀው ይህ ውድድር በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ እየተካሄደ ነው። ውድድሩ በጁንየር፣ በካዴትና በሲንየር…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላኖች ግዥና መዳረሻዎችን ከማሳደግ አንጻር የተቀመጡ ግቦች ማሳካቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላኖች ግዥ እና መዳረሻዎችን ከማሳደግ አንጻር በፈረንጆቹ 2025 የተቀመጡ ግቦች ማሳካቱን የአየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ገለጹ። ዋና ስራ አስፈጻሚው ከቢቢሲ “ፎከስ አፍሪካ” ጋር…

ሸይኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ-ሕይወት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሸይኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ የሮም ካቶሊክ ቤተክርስቲያን መሪ በሆኑት በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ለኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን…

በ311 ሚሊየን ብር የተገነባው የሆራአዘብ ከተማና አካባቢ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ311 ሚሊየን ብር የተገነባው የሆራአዘብ ከተማና አካባቢ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን እና  የውሃና ኢነርጂ…