Fana: At a Speed of Life!

በቻይና ዓለም አቀፍ የአቅርቦት ሰንሰለት ዐውደ-ርዕይ ላይ የኢትዮጵያ ምርቶች እየተዋወቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤጂንግ እየተካሄደ በሚገኘው የቻይና ዓለም አቀፍ የአቅርቦት ሰንሰለት ዐውደ-ርዕይ ላይ የኢትዮጵያ ምርቶች እየተዋወቁ ነው፡፡ በዐውደ-ርዕዩ ላይ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከተለያዩ ሀገራት የመጡ አምራቾች፣ አስመጪዎች፣ ላኪዎች እና አቅራቢዎችም እየተሳተፉ…

በሲዳማ ክልል የግርብና ስራን ለማዘመን የተለያዩ ኤኒሼቲቮች እየተተገበሩ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል የግብርና ትራንስፎርሜሽን ፍኖተ ካርታ ማስጀመሪያ አውደ ጥናት በሃዋሳ ከተማ ተካሂዷል፡፡ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በወቅቱ እንዳሉት÷ የክልሉን ኑሮ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የተለያዩ ኢኒሼቲቮችን በመቅረጽ በትኩረት…

የኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ ኤግዚብሽንና ሲምፖዚዬም የኢትዮጵያን የዲፕሎማሲ ዓቅም ያንጸባረቁ ናቸው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ ኤግዚብሽንና ሲምፖዚዬም እንዲሁም የአፍሪካ መሠረተ ልማት ፕሮግራም ሳምንት የኢትዮጵያን የዲፕሎማሲ ዓቅም በተጨባጭ ያንጸባረቁ ናቸው ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለፁ። ሚኒስትሩ በማህበራዊ…

በ9 ክልሎች እና በ2 ከተማ አሥተዳደሮች አጀንዳዎች ተሰብስበዋል – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እስከ አሁን በዘጠኝ ክልሎች እና ሁለት ከተማ አሥተዳደሮች ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ አጀንዳዎች በሕዝባዊ ውይይቶች መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኪሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከግንቦት ወር 2016 ዓ.ም ጀምሮ በክልሎች እና ከተማ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የአውሮፓ እና የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርን በጽህፈት ቤታቸው ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአውሮፓ እና የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሆኑትን ጂያን-ኖኤል ባሮትን በጽህፈት ቤታቸው ተቀበሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ "ዛሬ ጠዋት የአውሮፓ እና…

የአየር ኃይል የምስረታ በዓል አከባበር ማጠቃለያ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል 89ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አከባበር የማጠቃለያ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ የጦር ኃይሎች ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላን ጨምሮ የሠራዊቱ አመራሮች እና የተለያዩ ሀገራት የመከላከያ አታሼዎች በመርሐ-ግብሩ ላይ…

39ኛው የጉሚ በለል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 39ኛው የጉሚ በለል የውይይት መድረክ "ሀገራዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ ሃሳብ በኦሮሚያ ክልል እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ውይይቱ በ19ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ላይ ያተኮረ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በመድረኩ…

ኢትዮጵያ በ2030 በኤችአይቪ/ኤድስን በመከላከል ላይ ያስቀመጠችው ግብ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በ2027 በኤች አይቪ አዲስ የመያዝ እና የሞት ምጣኔን ወደ 1/10000 ሰዎች ዝቅ በማድረግ የኤችአይቪ/ኤድስ ሥርጭትን የመቆጣጠር እና በ2030 ደግሞ ዜሮ የማድረስ ግብ አስቀምጣለች። የጥናት ውጤቶች እንደሚያመላክቱት በፈረንጆቹ 2023…

ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች ያሉ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞችን የሚደግፍ ፕሮጀክትን ወደ ሥራ ለማስገባት ያለመ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተፈጥሮ እና ሰው ሠራሽ አደጋዎች ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች በግብርናው ዘርፍ የሚሠሩ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞችን የሚደግፍ ፕሮጀክት በፍጥነት ወደ ሥራ በሚገባበት ሁኔታ ላይ ምክክር ተደረገ፡፡ የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የአፍሪካ ልማት ባንክ ልዩ ልዑክ የሆኑትን ቲሞቲ ዊልያምስ(ዶ/ር)ን ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር  ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)  በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው "ዛሬ ጠዋት የአፍሪካ ልማት ባንክ ልዩ ልዑክ የሆኑትን ዶክተር ቲሞቲ ዊልያምስን በምግብ እና ግብርና አቅርቦት ጥምረት አፈፃፀም ጥረቶች ላይ ለመወያየት ተቀብያለሁ" ብለዋል፡፡