Fana: At a Speed of Life!

አቶ ኦርዲን በድሪ ሕዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ልማቶች እንደሚጠናከሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል ከትናንት ጀምሮ ሲካሄድ የነበረው የበጀት ዓመቱ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ተጠናቅቋል። የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ በማጠቃለያው ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፤ አመራሩ የፀና አቋም በመያዝ የተሰጠውን ኃላፊነት…

በአማራ ክልል የሌማት ትሩፋት እሳቤ ተጨባጭ ለውጥ እያመጣ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የሌማት ትሩፋት እሳቤ ተጨባጭ ለውጥ እያመጣ መሆኑን የክልሉ እንስሣት እና ዓሣ ሀብት ልማት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ጋሻው ሙጨ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ለአብነትም ባለፉት ዘጠኝ ወራት በክልሉ 872 ሚሊየን እንቁላል፣ ከ476 ሺህ ቶን በላይ…

ለኢንተርፕራይዞች ከ10 ቢሊየን ብር በላይ የሥራ ማስኬጃ ብድርና የማምረቻ ማሳሪያ ተሰራጨ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት ለአምራች ኢንተርፕራይዞች ከ10 ቢሊየን ብር በላይ የሥራ ማስኬጃ ብድር እና የማምረቻ መሳሪያ መሰጠቱን የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አስታውቋል፡፡ የተቋሙ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሮቤል አሕመድ…

በኮይሻ የውኃ ኃይል ማመንጫ የተራቆቱ ቦታዎች ወደነበሩበት እንዲመለሱ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኮይሻ የውኃ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት የግንባታ ሥራ የተራቆቱ ቦታዎችን ቀድሞ ወደነበሩበት ተፈጥሯዊ ይዞታ የመመለስ ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በፕሮጀክቱ የአካባቢያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ዕቅድ ሥራ አስኪያጅ ግዛቸው ደሳለኝ እንደገለፁት፤…

በ10 ከተሞች የዲስትሪቢዩሽን መስመር መልሶ ግንባታና አቅም ማሳደግ ፕሮጀክት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዲስትሪቢዩሽን መስመሮች እርጅና ምክንያት በከተሞች እያጋጠመ ያለውን የኃይል መቆራረጥ ችግር ለመቅረፍ በተመረጡ 10 ከተሞች የዲስትሪቢዩሽን መስመር መልሶ ግንባታና አቅም ማሳደግ ሥራ ለመስራት ፕሮጀክት ቀርፆ ወደ ስራ መግባቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ…

አርሰናልና ክሪስታል ፓላስ ዛሬ ምሽት ጨዋታቸውን ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርሰናል በሜዳው ኤሚሬትስ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ክሪስታል ፓላስን ያስተናግዳል። በ66 ነጥብ 2ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው አርሰናል ከተከታዮቹ ያለውን የነጥብ ልዩነት ለማስጠበቅ ከጨዋታው ሙሉ…

“የአሮን ራምሴ እርግማን “

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዌልሳዊው ኢንተርናሽናል የአርሰናል የቀድሞ አማካኝ ተጫዋች አሮን ራምሴ ግብ በሚያስቆጥርባቸው አጋጣሚዎች ሁሉ አንድ የዓለማችን ገናና ሰው በሠዓታት ልዩነት ሕይዎቱ ያልፋል፡፡ ይህን አጋጣሚ በተደጋጋሚ ያስተዋሉ ጋዜጠኞችም፤ “የአሮን ራምሴ…

የካዛንቺስ ኮሪደር እና መልሶ ማልማት ስራን ስንጀምር በቅድሚያ ትኩረት የሰጠነው ሰውን ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የካዛንቺስ ኮሪደር እና መልሶ ማልማት ስራን ስንጀምር በቅድሚያ ትኩረት የሰጠነው እና ያሰብነው "ሰውን" ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ከንቲባዋ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ ለሕዝባችን…

ካዛንቺስ ዛሬ የጋራ ጥረት እና ለውጥ ሽልማታችን ሆኖ ተገኝቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተጎሳቆሉ እና በእጅጉ የተጎዱ ቤቶች እና ከባቢ መገኛ የነበረው ካዛንቺስ ዛሬ የጋራ ጥረት እና ለውጥ ሽልማታችን ሆኖ ተገኝቷል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት…

ቦይንግ የአፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ ከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቦይንግ ኩባንያ የአፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ መክፈቱ ተገልጿል። በመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)÷ የቢሮው መከፈት የኢትዮጵያን የተሳሰረችና የበለፀገች አፍሪካን እውን የማድረግ…