Fana: At a Speed of Life!

በጤናው ዘርፍ ሥር ነቀል ለውጥ መጥቷል- ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጤናው ዘርፍ ባለፉት ጥቂት ዓመታት መዋቅራዊ ማሻሻያዎችን በመተግበር ሥር ነቀል ለውጦችን ማምጣት ተችሏል ሲሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ በጤናው ዘርፍ ቁልፍ የስትራቴጂክ አቅጣጫዎች አፈጻጸም ላይ ከሚኒስቴሩ ከፍተኛ…

በኮምቦልቻ በግማሽ ቢሊየን ብር ወጪ የንጹህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት እየተገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር በ515 ሚሊየን ብር ወጪ የንጹህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ግንባታ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የክልሉ ውኃና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ ማማሩ አያሌው (ዶ/ር) የፕሮጀክቱን የግንባታ ሂደት የጎበኙ ሲሆን፤ በዚሁ…

በጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ ደቡብ ሱዳን ገባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ ለይፋዊ ሥራ ጉብኝት ደቡብ ሱዳን ጁባ ገብቷል፡፡ የልዑካን ቡድኑ አባላት በቆይታቸው÷ከደቡብ ሱዳን ከፍተኛ አመራሮች ጋር በሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራሉ ተብሎ…

ኢትዮጵያ እና ስዊድን በትብብር በሚሠሩበት ጉዳይ ላይ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራ እና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በኢትዮጵያ ከስዊድን አምባሳደር ሃንስ ሄንሪክ እና የስዊድን የስደተኞች ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ ዋና ፀሐፊ አንደርስ ሆል ጋር ተወያዩ፡፡ በዚሁ ወቅትም በክኅሎት ልማትና ሥራ ዕድል ፈጠራ የሰለጠነና…

ከተለያዩ የስፖርት ማኅበራት የተውጣጡ የስፖርት ቤተሰቦች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተለያዩ የስፖርት ማኅበራት የተውጣጡ የአዲስ አበባ የስፖርት ቤተሰቦች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ላይም፤ አሰጣልኞች፣ የእግር ኳስ ተጫዋቾች፣ የእግር ኳስ ደጋፊዎች እንዲሁም የተለያዩ ስፖርት ማኅበራት…

ኡስታዝ አቡበከር ሁሴንን በማገት ሊብሬውን በመቀየር መኪናውን ሊነጥቁ ነበር የተባሉ 5 ተከሳሾች በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኡስታዝ አቡበከር ሁሴን የተባለ ግለሰብን በማገት ሊብሬውን በመቀየር መኪናውን ሊነጥቁ ነበር የተባሉ 5 ተከሳሾች በጽኑ እስራት እና በገንዘብ ተቀጥተዋል፡፡ የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች…

የአርብቶ አደሩን የእንስሳት ኢንሹራስ ተጠቃሚነት ማሳደግ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርብቶ አደሩን የእንስሳት ኢንሹራስ ተጠቃሚነት ለማሳደግ በትኩረት መስራት እንደሚገባ የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሚኒስቴሩ የአርብቶ አደር የአደጋ ስጋት ቅነሳና አካታች የኢኮኖሚ እሴት ማሻሻያ ፕሮጀክት ብሄራዊ አስተባባሪ ጀማል አልዬ÷…

ድርቅን በዘላቂ ልማት ለመቋቋም የተጀመረው የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምሥራቅ ቦረና ዞን ድርቅን በዘላቂ ልማት ለመቋቋም የተጀመረው የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የዞኑ ግብርና ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ ዞኑ በክልሉ ዝናብ አጠርና በተደጋጋሚ ድርቅ ከሚጠቁ አካባቢዎች አንዱ እንደመሆኑ የክልሉ መንግሥትም…

የብልፅግና ፓርቲ የሥራ አፈጻጸም የሁለተኛ ቀን የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የሥራ አፈፃፀም ሁለተኛ ቀን ግምገማ መድረክ በዛሬው ዕለት ቀጥሎ እየተካሄደ ነው፡፡ የግምገማ መድረኩ በአጠቃላይ ሀገራዊ ፖለቲካ ሁኔታ፣ ጠንካራ ፓርቲ ግንባታ ለማሳካትና በፓርቲና በመንግሥት…

ከ10 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ የሚሸፍኑ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት 10 ሺህ 633 ኪሎ ሜትር የሚሸፍኑ 167 የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር አስታወቀ፡፡ የግንባታ ወጪያቸው ወይም የኮንትራት መጠኑም 312 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር መሆኑን…