Fana: At a Speed of Life!

ጠንካራ ተቋም በመገንባት የሴቶችን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ይገባል – ወ/ሮ ሎሚ በዶ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠንካራ ተቋም በመገንባት የሴቶችን ተሳትፎና ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ም/አፈ ጉባዔ እና የሴቶች ኮከስ የበላይ ጠባቂ ወ/ሮ ሎሚ በዶ ገለጹ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴት ተመራጮች ኮከስ የሥራ…

የህዝባችንን ተጠቃሚነት በተጨባጭ ማረጋገጥ ያስፈልጋል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሁለት ቀናት በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የኦሮሚያ ክልል መንግስት እና የብልፅግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የዘጠኝ ወራት የስራ አፈጻጸም ግምገማ ተጠናቋል። ባለፉት ዘጠኝ ወራት ህዝቡን ተጠቃሚ ለማድረግ የተለያዩ ኢኒሼቲቮችን በስራ…

በአጋሮ በከተማ ግብርና እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ውጤታማ መሆናቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አጋሮ ከተማ በከተማ ግብርና እየተሠሩ ባሉ ሥራዎች ተስፋ ሰጪ ውጤቶች መመዝገባቸውን የከተማዋ ኮሙኒኬሽን ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ቦርቶላ ዓለማየሁ ገለጹ፡፡ ኃላፊው ከፋና ዲጂታል ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፤ በከተማዋ ከወትሮው…

ከፕሮሶፒስ ጁሊፍሎራ አረም የሚገኘውን ባዮ ማስ ለሲሚንቶ ፋብሪካዎች በመጠቀም የውጭ ምንዛሪ ብክነትን ማዳን መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፕሮሶፒስ ጁሊፍሎራ አረም የሚገኘውን ባዮ ማስ ለሲሚንቶ ፋብሪካዎች በመጠቀም የውጭ ምንዛሪ ብክነትን ማዳን ተችሏል ሲል የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በአፋርና በሶማሌ ክልሎች በስፋት እየተዛመተ ያለውን የፕሮሶፒስ ጁሊፍሎራ አረምን ለሀይል…

በትራፊክ አደጋ የ16 ሰዎች ሕይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምዕራብ አርሲ ዞን ኔጌሌ አርሲ ወረዳ ራፉ ሃርጊሳ ቀበሌ በደረሳ የትራፊክ አደጋ የ16 ሰዎች ሕይዎት ሲያልፍ በ22 ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል አካል ጉዳት ደረሰ፡፡ አደጋው የደረሰው፤ ከሻሸመኔ ወደ አዲስ አበባ የሚጓዝ የሕዝብ ማመላለሻ…

ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የማጣራት ሥራ በይፋ አስጀምረናል- አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም አካል የሆነውን ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የማጣራት ሥራ በይፋ አስጀምረናል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ አስታወቁ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፤ ዛሬ የሲቪል ሰርቪስ…

የካዛንቺስ ኮሪደር እና መልሶ ማልማት ሥራ እንዲሳካ ላደረጉ አካላት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የካዛንቺስ ኮሪደር እና መልሶ ማልማት ሥራ በታሰበው ልክ ስኬታማ እንዲሆን ለታተሩ አካላት ዕውቅና ሰጡ፡፡ ዕውቅናው የተሰጠው፤ ለኮሪደር ልማቱ በሙሉ ፈቃደኝነት በገንዘብና በዓይነት አስተዋጽኦ…

ካዛንቺስ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ምልክት ሆናለች – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ካዛንቺስ ዛሬ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ምልክት ሆናለች ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ ካዛንቺስ የድካማችን ትዕምርት፤ የስንፍናችን ሰንደቅ ነበረች፤ ዛሬ…

በላሊበላ መካነ-ቅርስ እድሳት ፕሮጀክት ሂደት ላይ ያተኮረ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚንስትር ሰላማዊት ካሳ ከፈረንሳይ አምባሳደር አሌክሲስ ላሜክ እና ከላሊበላ መካነ-ቅርስ ጥገና ክትትል ኮሚቴ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ በፈረንሳይ መንግስት ድጋፍ በሚከናወነው የላሊበላ መካነ-ቅርስ የእድሳት ፕሮጀክት ሂደት ላይ…

ርዕስ መሥተዳድር ሙስጠፌ 4ኛውን ክልላዊ የሥራ ፈጠራ ውድድር አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ 4ኛውን ክልላዊ የሥራ ፈጠራ ውድድር መርሐ-ግብር አስጀምረዋል፡፡ በክልሉ በቴክኒክ ሙያ ኮሌጆች መምህራን እና ተማሪዎች የሚዘጋጁ የፈጠራ ሥራዎች የማኅበረሰቡን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች…