ጠንካራ ተቋም በመገንባት የሴቶችን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ይገባል – ወ/ሮ ሎሚ በዶ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠንካራ ተቋም በመገንባት የሴቶችን ተሳትፎና ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ም/አፈ ጉባዔ እና የሴቶች ኮከስ የበላይ ጠባቂ ወ/ሮ ሎሚ በዶ ገለጹ፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴት ተመራጮች ኮከስ የሥራ…