Fana: At a Speed of Life!

ዝናብ ሰጭ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች የበልግ ዝናብ ተጠቃሚ የሀገሪቱ አካባቢዎች ቀጣይነት እንደሚኖረው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሚቀጥሉት 10 ቀናት ዝናብ ሰጭ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች በአብዛኛዎቹ የበልግ ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑ አካባቢዎች ቀጣይነት እንደሚኖረው የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስትቲዩት አስታወቀ፡፡ ኢንስትቲዩቱ ከሚያዝያ 13 እስከ 22/2017 ዓ.ም የሚኖረውን…

ውስንነቶችን እያሻሻልን ለውጤታማነት እየተጋን ነው- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል የበጀት ዓመቱ 3ኛ ሩብ ዓመት የመንግሥትና የፓርቲ የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ የተመዘገቡ ውጤቶችና የተስተዋሉ ውስንነቶችን በጥልቀት መገምገም…

አይ ኤም ኤፍ ለኢትዮጵያ ልማት እና እድገት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ለኢትዮጵያ በተለያዩ የልማት ዘርፎች ላይ የሚያደርገውን አጋርነት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምኅረቱ እና የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከ2025ቱ የዓለም ባንክ…

በሥራ እና ክኅሎት ዘርፍ የተገኙ ውጤቶችን ለማላቅ ፈጠራን ማዕከል ያደረገ ርብርብ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሥራ እና ክኅሎት ዘርፍ የተገኙ ውጤቶችን ለማላቅ በትጋት፣ ፍጥነትና ፈጠራን ማዕከል ያደረገ ርብርብ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ። የሥራ እና ክኅሎት ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች የተቋሙን የዘጠኝ ወራት የመንግስት ዕቅድ አፈፃፀም ላይ…

የክልሉ የ9 ወራት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ በተገኙበት የክልሉ የበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ነው፡፡ አቶ ኦርዲን በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ ግምገማው በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና በመልካም አሥተዳደር ዘርፎች በዕቅድ…

ሊድስ ዩናይትድ እና በርንሌይ ወደ ፕርሚየር ሊጉ አደጉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሊድስ ዩናይትድ እና በርንሌይ ለ2025/26 የውድድር ዓመት ከሻምፒዮን ሺፕ ወደ እንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማደጋቸውን አረጋግጠዋል፡፡ ዛሬ በተደረገ የሻምፒዮን ሺፕ ጨዋታ በርንሌይ ሼፍልድ ዩናይትድን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ውጤቱን…

በጅቡቲ ሕጋዊ የመኖሪያ ሰነድ የሌላቸው የውጭ ሀገር ዜጎች የመመለሻ ጊዜ አልተራዘመም – ኤምባሲው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅቡቲ ሕጋዊ የመኖሪያ ሰነድ የሌላቸው ኢትዮጵያውያን እና የሌሎች ሀገራት ዜጎች ወደየሀገራቸው የመመለሻ ጊዜ አለመራዘሙን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡ ኤምባሲው÷የጅቡቲ መንግስት ሕጋዊ የመኖሪያ ሰነድ ሳይኖራቸው በሀገሪቱ ውስጥ…

ባሕርዳር ከተማ መቐለ 70 እንደርታን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ26ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ባሕርዳር ከተማ መቐለ 70 እንደርታን 4 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የባሕርዳር ከተማን የማሸነፊያ ግቦች ቸርነት ጉግሳ እና አቤል ማሙሽ በተመሳሳይ ሁለት ሁለት ግቦችን ከመረብ…

የተለያዩ ሀገራት መሪዎችና የዓለም አቀፍ ተቋማት ሃላፊዎች በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ሀገራት መሪዎች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ሃላፊዎች በሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈት…

የሰላም ሚኒስቴር በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈት የተሰማውን ሃዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላም ሚኒስቴር በሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ ሕይወት የተሰማውን ሃዘን ገልጿል። ሚኒስቴሩ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈት ከፍተኛ ሃዘን ላይ ለሚገኙት የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን አባቶች…