Fana: At a Speed of Life!

የእስያ መሠረተ-ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ በኢነርጂ ዘርፍ የሚከናወኑ ተግባራትን እንደሚደግፍ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በኃይል አቅርቦት እና ሥርጭት ላይ የምታከናውነውን ዘርፈ-ብዙ ተግባር እንደሚደግፍ የእስያ መሠረተ-ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ አስታወቀ፡፡ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) የባንኩ ፕሬዚዳንት እና የቦርዱ ሊቀ-መንበር…

የሰላም ጥሪ ከተቀበሉ የሸኔ አመራርና አባላትጋር መግባባት እየተፈጠረ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ጥሪ ከተቀበሉ የሸኔ አመራርና አባላት ጋር እየተደረገ ባለው ውይይት በመሰረታዊ ጉዳዮች ላይ መግባባት እየተፈጠረ መሆኑን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አስታውቋል። የክልሉ መንግስት ዛሬ ባወጣው መግለጫ÷ለኦሮሞ ሕዝብ የወደፊት እጣ ፈንታ ሲባል…

በኢትዮጵያና እስያ መሠረተ ልማት ባንክ መካከል ያለውን ትብብር ለማጠናከር የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና እስያ መሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ መካከል ያለውን ትብብር ለማጠናከር በሚያስችሉ የጋራ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሂዷል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከእስያ መሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ…

የአየር ኃይሉ 89ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ነገ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል 89ኛ ዓመት የምስረታ በዓል "የተከበረች ሀገር የማይበገር አየር ኃይል" በሚል መሪ ሀሳብ ነገ በተለያዩ ዝግጅቶች ይከበራል። የበዓሉ አካል የሆነ የዋዜማ ዝግጅት ቢሾፍቱ በሚገኘው የአየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ እየተካሄደ…

የሲቲው አማካይ ሮድሪ ከተገመተው ጊዜ ቀድሞ ወደ ሜዳ ሊመለስ እንደሚችል ፍንጭ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የማንቼስተር ሲቲው የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ሮድሪ ከተገመተው ጊዜ ቀደም ብሎ ከጉዳቱ አገግሞ ወደ ሜዳ ሊመለስ እንደሚችል ተናግሯል፡፡ ተጫዋቹ ባለፈው መስከረም ወር ሲቲና አርሴናል 2 አቻ በተለያዩበት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ በቀኝ ጉልበቱ ላይ…

የጥራት መንደር የኢትዮጵያን ተወዳዳሪነት በጉልህ የሚያሳድግ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)የጥራት መንደር የኢትዮጵያን ተወዳዳሪነት በጉልህ የሚያሳድግ መሆኑን መንደሩን የጎበኙ ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል የተውጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ገለጹ። የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ አመት የምስረታ በአል "የሀሳብ ልእልና ለሁለንተናዊ ብልጽግና" በሚል…

በአየር ኃይሉ የተሰራው “ዛሬን ለነገ ሲሰራ” ፊልም ተመርቆ ለእይታ በቃ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ አየር ኃይል የተሰራው "ዛሬን ለነገ ሲሰራ" ፊልም ተመርቆ በአየር ኃይሉ ሲኒማ አዳራሽ ለእይታ በቅቷል፡፡ በፊልሙ የምረቃ ስነ -ስርዓት የአየር ኃይሉ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳና ሌሎችም ተገኝተዋል፡፡ በስነ -ስርዓቱ…

ህጻን ልጅን በመጥለፍ 10 ሚሊየን ብር በመጠየቅ የተከሰሱ በጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ህጻን ልጅን በመጥለፍ ከወላጆቹን 10 ሚሊየን ብር እንዲከፈላቸው ሲጠይቁ በፀጥታ አካላት ክትትል የተያዙት ግለሰቦች በጽኑ እስራት እንዲቀጡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የልዩ ልዩ ከባድ ወንጀል ችሎት ውሳኔ ሰጠ። የፍትህ ሚኒስቴር…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ አየር ኃይል ”ጸሐይ 2” የተሰኘች አውሮፕላን ለበረራ ብቁ ማድረጉን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጸጥታና ደህንነት ተቋማት ያከናወነው የሪፎርም ስራ ኢትዮጵያን የሚመጥን እና ዘመን ተሻጋሪ ተቋማትን ለመገንባት ጠንካራ መሰረት የጣለ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…