Fana: At a Speed of Life!

የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አብሮነትንና የእርስ በርስ ትስስርን ያጠናክራል – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4 ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አብሮነትንና የእርስ በርስ ትስስርን ያጠናክራል አሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት በሶማሌ ክልል ፋፈን ዞን የክረምት በጎ…

ታንዛኒያ ወደብ አልባ ሀገራትን የባሕር በር ተጠቃሚ ለማድረግ ቁርጠኛ ነኝ አለች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4 ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምስራቅ አፍሪካዊቷ ሀገር ታንዛኒያ ወደብ አልባ የሆኑ ጎረቤት ሀገራትን የዳሬ ሰላም ወደብ ተጠቃሚ ለማድረግ ቁርጠኛ ነኝ አለች፡፡ ታንዛኒያ በ3ኛው የተባበሩት መንግስታት የባሕር በር የሌላቸው በማደግ ላይ የሚገኙ ሀገራት ጉባዔ ላይ÷…

ሴቶች የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ አካል ካልሆኑ ሁለንተናዊ ለውጥ አይመጣም – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4 ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሴቶች የኢኮኖሚ፣ማህበራዊና ፖለቲካዊ አካል ካልሆኑ ሁለንተናዊ ለውጥ አይመጣም አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም የለውጡ…

የለውጡ ትሩፋት የሆኑ ሴት አመራሮች መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4 ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የለውጡ ትሩፋት የሆኑ ሴት አመራሮች መድረክ በሳይንስ ሙዚዬም እየተካሄደ ነው፡፡ በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የተዘጋጀው መርሐ ግብሩ “የኢትዮጵያ ሴቶች ከየት ወዴት” በሚል ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በመድረኩ በም/ጠቅላይ…

83 በመቶ አገልግሎቶቹን በኦንላይን የሰጠው ተቋም…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4 ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት አሰራሩን በማዘመን 83 በመቶ አገልግሎቶቹን በኦንላይን እየሰጠ ነው፡፡ የተቋሙ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ እቱገላ ተሾማ እንዳሉት ÷ በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት በቴክኖሎጂ የታገዝ…

በመዲናዋ የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራ የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4 ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራ የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት የእውቅና እና የምስጋና መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ እውቅናው በ4 ኪሎ እንጦጦ፣ በጉለሌ የእፅዋት ማዕከል ኮሪደር ልማትና የእንጦጦ ወዳጅነት አደባባይ ፒኮክ ፓርክ…

በመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚታዩ ግድፈቶችን ለማረም የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ በመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚታዩ ግድፈቶችን ለማረም የሚያስችል የውይይት መድረክ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል። ''የአገልግሎት ልህቀት ለኢትዮጵያ ማንሰራራት'' በሚል መሪ ሀሳብ በተካሄደው መድረክ ላይ የብልፅግና ፓርቲ…

የህዝቡን ፍላጎት መሰረት ያደረገ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የህዝቡን ፍላጎት መሰረት ያደረጉ የትራንስፖርት አገልግሎቶችን ለመስጠት በትኩረት እየሰራሁ ነው አለ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ በርኦ ሀሰን ከአዲስ አበባ ወደ ጅግጅጋ እየተሰጠ የሚገኘውን…

የሌማት ትሩፋት የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ እያገዘ ነው – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር በእንስሳት ሃብት ልማት ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ እያገዘ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር ፡፡ የሲዳማ ክልል እንስሳት ሃብት ልማት ንቅናቄና የመኖ ችግኝ ተከላ በዛሬው ዕለት በሸበዲኖ ወረዳ…

በአዋሽ ወንዝ ሙላት ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚደረገው ድጋፍ እንዲጠናከር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምዕራብ ሸዋና ምዕራብ ሸዋ ዞኖች በአዋሽ ወንዝ ሙላት ለተፈናቀሉ  ዜጎች የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ጥሪ አቀረበ። ሰሞኑን በጣለው ከባድ ዝናብ በአዋሽ ወንዝ ሙላት ሳቢያ በደቡብ ምዕራብ…