በትግራይ ክልል ተቋርጦ የቆየው የቀድሞ ታጣቂዎች የተሃድሶና መልሶ ማቋቋም ስልጠና ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል ተቋርጦ የቆየው የቀድሞ ታጣቂዎች የተሃድሶና መልሶ ማቋቋም ስልጠና ዳግም ተጀምሯል።
የአፍሪካ ሕብረትና የዓለም አቀፍ ተቋማት ታዛቢዎችና ተወካዮች ለቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎች የሚሰጠውን የተሃድሶና መልሶ ማቋቋም የስልጠና ሒደት…