Fana: At a Speed of Life!

የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት ምስረታ የማጠቃለያ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት ምስረታ የማጠቃለያ መርሃ ግብር እና የፓናል ውይይት በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ÷ያሳለፍነው የለውጥ አመታት አግላይ እና ነጣጣይ አሰራሮች እንዲሁም…

አቶ ኦርዲን በቱሪዝም ዘርፍ በትብብር ለመስራት ከተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በቱሪዝም ዘርፍ በትብብር ለመስራት መቀመጫቸውን ኢትዮጵያ ካደረጉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያይተዋል። አቶ ኦርዲን በድሪ በኢትዮጵያ የሜክሲኮ አምባሳደር ከተመራው የተለያዩ…

በባሌ ዞን 22 ሺህ የንብ ቀፎ ለአርሶአደሩ መድረሱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን 22 ሺህ የንብ ቀፎ ለአርሶአደሩ መድረሱ ተገለፀ፡፡ በመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስተባባሪነት ከተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን የተውጣጡ ባለሙያዎች በባሌ ዞን ጎባ ወረዳ የሌማት ቱሩፋት ስራዎችን ጎብኝተዋል። በዞኑ…

በክልሎቹ በተከናወኑ ተግባራት የተገኙ ውጤቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ ክልሎች ባለፉት የለውጥ ዓመታት ህዝብን መሠረት አድርገው በተከናወኑ ተግባራት የተገኙ ውጤቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገለፀ። የብልጽግና ፓርቲ የተመሰረተበት 5ኛ ዓመት በዓል "የሀሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልፅግና"…

በአማራ ክልል ከለማው የሩዝ ሰብል 14 ሚሊየን ኩንታል ምርት እንደሚጠበቅ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ2016/17 የመኸር ወቅት ከለማው የሩዝ ሰብል 14 ሚሊየን ኩንታል ምርት እንደሚጠበቅ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና…

በመጀመሪያው ምዕራፍ 75 ሺህ የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም እየተሰራ ያለው ስራ ትልቅ እመርታ ነው – አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በመጀመሪያው ምዕራፍ 75 ሺህ የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም እየተሰራ ያለው ስራ ትልቅ እመርታ መሆኑን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታቸው ረዳ ገለጹ። በክልሉ የቀድሞ ታጣቂዎች የተሀድሶና መልሶ…

ሊቨርፑል ከሳወዝሃምፕተን እንዲሁም ማንቼስተር ዩናይትድ ከኢፕስዊች ጨዋታቸውን ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዝ 12ኛ ሳምንት የፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብሮች ዛሬም ቀጥለው ሲካሄዱ ሊቨርፑል ከሳወዝሃምፕተን እንዲሁም ማንቼስተር ዩናይትድ ከኢፕስዊች ታውን ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡ የሊጉ መሪ ሊቨርፑል ቀን 11 ሰዓት ላይ ወደ ሴንት ሜሪ ስታዲየም አቅንቶ…

በከተማችን ከ1 ሺህ 300 በላይ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ለአገልግሎት በቅተዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማችን በአዕምሮ እና በአካል ብቃት የዳበረ ትውልድ ለመፍጠር የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የሚደረጉባቸው ከ1 ሺህ 300 በላይ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ተዘጋጅተው ለአገልግሎት በቅተዋል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ገለጹ።…

ማንቼስተር ሲቲ በሜዳው በቶተንሃም ሆትስፐር 4 ለ 0 ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትሃድ ስታዲየም ቶተንሃም ሆትስፐርን ያስተናገደው ማንቼስተር ሲቲ 4 ለ 0 ተሸንፏል፡፡ የቶተንሃም ሆትስፐርን ግቦች ጀምስ ማዲሰን በ13ኛው እና 20ኛው (2) እንዲሁም ፔድሮ ፖሮ በ52ኛው ደቂቃ አስቆጥረዋል፡፡ በተጨማሪም አራተኛዋን ጎል…

አርሰናል፣ ዎልቭስ እና ብራይተን ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ12ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በተመሳሳይ 12 ሠዓት ላይ አምሥት ጨዋታዎች ተደርገዋል፡፡ በዚህም በሜዳው አርሰናል ኖቲንግሃም ፎረስትን 3 ለ 0 በረታበት ጨዋታ÷ ሳካ፣ ፓርቴ እና ንዋንሪ ግቦችን አስቆጥረዋል፡፡ እንዲሁም ዎልቭስ…