ሀገርን በማረጋጋት ለቀጣዩ ትውልድ በማስተላለፍ ሂደት ውስጥ የሐይማኖት ተቋማት ሚና ከፍተኛ ነው- ቀሲስ ታጋይ ታደለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገርን በማረጋጋት ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ በሚደረገው ጥረት የሐይማኖት ተቋማት ሚና ከፍተኛ ነው አሉ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ዋና ጸሃፊ ቀሲስ ታጋይ ታደለ፡፡
4ኛው ሃገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ ''ሐይማኖት ለሰላም፣…