Fana: At a Speed of Life!

ሀገርን በማረጋጋት ለቀጣዩ ትውልድ በማስተላለፍ ሂደት ውስጥ የሐይማኖት ተቋማት ሚና ከፍተኛ ነው- ቀሲስ ታጋይ ታደለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገርን በማረጋጋት ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ በሚደረገው ጥረት የሐይማኖት ተቋማት ሚና ከፍተኛ ነው አሉ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ዋና ጸሃፊ ቀሲስ ታጋይ ታደለ፡፡ 4ኛው ሃገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ ''ሐይማኖት ለሰላም፣…

ሀገር አቀፍ የሰላም ጉባኤ በሐረር ከተማ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የሚያዘጋጀው አራተኛው ሀገር አቀፍ የሰላም ጉባኤ በሐረር ከተማ መካሄድ ጀምሯል። ጉባኤው ሃይማኖት ለሰላም፣ አንድነትና አብሮነት ላይ እየመከረ ሲሆን÷ የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ከፍተኛ…

የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ ኤግዚቢሸን ያለፈውን የያዘ፤ የሚመጣውን ያለመ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ ኤግዚቢሸን ያለፈውን ጊዜ በታሪክነት የያዘ፤ የሚመጣውን አሻግሮ ያለመ ነው አሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት ከእንጦጦ እስከ 4 ኪሎ ፕላዛ፣ የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ…

የእንጦጦ – 4 ኪሎ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክቶችን እንዲያስተሳስር ተደርጎ ተገንብቷል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንጦጦ - 4 ኪሎ የኮሪደር ልማት ሌሎች የከተማዋን ፕሮጀክቶችን እንዲያስተሳስር ተደርጎ ተገንብቷል አሉ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ኃብት ልማት ቢሮ ኃላፊ ጀማሉ ጀንበሩ (ዶ/ር)፡፡ የብልፅግና ፓርቲ ምክር…

የመዲናዋ የኮሪደር ልማት የፈጠራ እና የፍጥነት ውጤት ማሣያ ነው – አቶ ሙስጠፋ መሐመድ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት የከተማዋን ገጽታ የቀየረ የፈጠራ እና የፍጥነት ውጤት ማሣያ ነው አሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፋ መሐመድ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት ከእንጦጦ እስከ 4 ኪሎ ፕላዛ፣ የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ…

 የኮሪደር ልማት የኢትዮጵያ ብልጽግና አይቀሬ መሆኑን ከምናረጋግጥባቸው ስራዎች መካከል አንዱ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የኮሪደር ልማት የኢትዮጵያ ብልጽግና አይቀሬ መሆኑን ከምናረጋግጥባቸው ስራዎች መካከል አንዱ ነው አሉ፡፡…

ብልጽግና ፓርቲ ሰው ተኮር ነው የሚባለው ሁሉንም የማህበረሰብ ክፍል ይዞ ስለሚጓዝ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ሰው ተኮር ነው የሚባለው ሁሉንም የማህበረሰብ ክፍል ይዞ ስለሚጓዝ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት ከእንጦጦ እስከ 4 ኪሎ ፕላዛ ድረስ የተሰሩ የኮሪደር ልማት ስራዎችን…

ታሪክ የትውልዶች የጋራ ጎዳና ነው – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) ታሪክ የትናንት፣ የዛሬ እና የነገ ትውልዶች የጋራ ጎዳና ነው አሉ። ሚኒስትሩ ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት÷ ታሪክ ትናንት ሰዎች ከኖሩበት…

የቀድሞ የፋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሙሉጌታ ገሰሰ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞ የሬድዮ ፋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሙሉጌታ ገሰሰ ሥርዓተ ቀብር በዛሬው ዕለት ቤተሰቦቻቸውና ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት ተፈጽሟል። በ66 ዓመታቸው ከትናንት በስቲያ ያረፉት አቶ ሙሉጌታ÷ ሥርዓተ ቀብራቸው በመቐለ ፅርሃ አርያም ካቴድራል…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ8 ሺህ ቶን በላይ ማር ተመረተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት ከ8 ሺህ ቶን በላይ ማር ማምረት ተችሏል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን ሱሩር…