የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከኢንተርናሽናል ጨዋታዎች መልስ ዛሬ ተጠባቂ ጨዋታዎችን ያስተናግዳል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከኢንተርናሽናል ጨዋታዎች መልስ በዛሬው ዕለት በደጋፊዎች ዘንድ ከፍተኛ ግምት የተሰጣቸው ጨዋታዎች ይካሄዳሉ።
በዚህም መሠረት ማንቼስተር ሲቲ በሜዳው ኤቲሃድ የሰሜን ለንደኑን ቶተንም ሆትስፐርስ ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ…