Fana: At a Speed of Life!

በሀረር ከተማ በአንድ ግለሰብ ቤት የተከማቸ ከ10 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረር ከተማ በአንድ ግለሰብ ቤት በህገወጥ መንገድ የተከማቸ ከ10 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ በቁጥጥር ስር መዋሉን የሀረሪ ክልል ፖሊስ አስታውቋል። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ጣሰው ቻለው በክልሉ ህገ-ወጥ የነዳጅ…

የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በ3 አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው 4ኛ ዓመት 10ኛ መደበኛ ስብሰባ በሦስት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። አጀንዳዎቹም ፦ 1ኛ. ተቋርጦ የነበረው የመኖርያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበራት አገልግሎትን ለማስቀጠል ተጠንቶ…

ባንኩ ባለፉት 9 ወራት ከ459 ሚሊየን ብር በላይ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት አዋለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የትንሳዔ በዓልን ምክንያት በማድረግ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ክፍለ ከተሞች ለተውጣጡ ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች ማዕድ አጋርቷል፡፡ ባንኩ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ብቻ ከ459 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ ማኅበራዊ ኃላፊነት…

ኢግልድ 5 ነጥብ 5 ሚሊየን ሊትር ዘይትን ጨምሮ ሌሎች የበዓል ፍጆታዎችን ለገበያ እያቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) ለትንሳዔ በዓል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ እያቀረበ መሆኑን አስታውቋል፡ የኢግልድ የኢንዱስትሪ ውጤቶች ግዥ ዳይሬክተር አቶ ዮናታን ሲሳይ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ለኢንቨስትመንት ዘርፍ ትልቅ ዕድል የከፈተ ነው- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ለኢንቨስትመንት ዘርፍ ትልቅ ዕድል የከፈተ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ዛሬ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ተገኝተው የኮሚሽኑን የስራ…

116ኛው የፖሊስ ቀን ሚያዝያ 26 ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 116ኛው የፖሊስ ቀን "ለተለወጠ ሀገር ያደገ ፖሊስ" በሚል መሪ ሐሳብ የተለያዩ ዝግጅቶች ሚያዝያ 26 ይከበራል። ቀኑን በማስመልከት የምስራቅ አፍሪካ ፖሊስ ተቋማት የሚሳተፉበት 5ኛው የምስራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች ህብረት ድርጅት ስፖርት ውድድር…

የፖሊስ ስትራቴጂክ እና ከፍተኛ አመራሮች አጠቃላይ የአዲስ አበባ ከተማ የፀጥታ ሁኔታን በጋራ ገመገሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ፖሊስ እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ስትራቴጂክ እና ከፍተኛ አመራሮች አጠቃላይ የአዲስ አበባ ከተማ የፀጥታ ሁኔታን ገምግመዋል። በመድረኩ በአዲስ አበባ በሁሉም ክፍለ ከተሞች በተካሄደው የተቀናጀ ኦፕሬሽን አፈና በማካሄድ የግድያ ወንጀል…

ለፀጥታ አካላት አመራሮች የበዓል ቅድመ ዝግጅቱን አስመልክቶ የስራ መመሪያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መጪው የስቅለትና የፋሲካ በዓልን በማስመልከት ለፀጥታ አካላት አመራሮች የበዓል ቅድመ ዝግጅቱን አስመልክቶ የስራ መመሪያ ተሰጥቷል። በአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ልዩ ልዩ የፀጥታ አካላት በተገኙበት የስቅለት እና የትንሳኤ በዓልን አስመልክቶ…

አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬ ከጅቡቲ መንግስት የሜዳሊያ ሽልማት ተበረከተላቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው ላገለገሉት አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ ‘ጁን 27 ኦፊሰር ዳንስ ላሬድ’ የተባለውን የሀገሪቱ የዲፕሎማሲ የክብር ሜዳሊያ ከጅቡቲ መንግስት ተቀብለዋል፡፡ አምባሳደር ብርሃኑ በኢትዮጵያ እና ጅቡቲ መካከል ያለው…

ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግስታት ዘላቂ እድገትን በመደገፍ ረገድ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከተባበሩት መንግስታት የፕሮጀክት አገልግሎት ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ጆርጅ ሞሪኤራ ዳ ሲልቫ ጋር ተወያይተዋል፡፡ የጽሕፈት ቤቱ ዋና ዳይሬክተሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ተቋማቸው የኢትዮጵያን የእድገት…