Fana: At a Speed of Life!

ቪክተር ጎከሬሽ የአርሰናል ዝውውሩን ለማጠናቀቅ ወደ ለንደን ሊያቀና ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል ቪክተር ጎከሬሽን ከስፖርቲንግ ለማስፈረም ከስምምነት ላይ መድረሱን ተከትሎ ተጫዋቹ ዝውውሩን ለማጠናቀቅ ነገ ወደ ለንደን እንደሚያቀና ተነግሯል፡፡ አርሰናል ለ27 ዓመቱ ስዊድናዊ አጥቂ ዝውውር 55 ነጥብ 1 ሚሊየን ፓውንድ…

የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓልን በስኬት ለማክበር ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓልን በስኬት ለማክበር አስፈላጊ ዝግጅት ተደርጓል አለ የበዓሉ የፀጥታ ኮማንድ ፖስት። የምስራቅ ሀረርጌ ዞን ፓሊስ መምሪያ አዛዥና የበዓሉ የፀጥታ ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ረዳት ኮሚሽነር ናስር መሀመድ ለፋና ሚዲያ…

በቴሌ ብር ከ4 ነጥብ 9 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቴሌ ብር መተግበሪያ እስካሁን ከ4 ነጥብ 9 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጽሟል አሉ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ፡፡ ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋሙን የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያ÷…

እነ ቀሲስ በላይ በሙስና ወንጀል “ሊፈረድብን አይገባም” በማለት ባቀረቡት ይግባኝ ላይ ውሳኔ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 1ኛ ይግባኝ ሰሚ ችሎት እነ ቀሲስ በላይ መኮንን በሙስና ወንጀል "ሊፈረድብን አይገባም" በማለት ባቀረቡት ይግባኝ ጥያቄ እና የዐቃቤ ሕግ የመልስ መልስ ላይ ውሳኔ ሰጠ። ከአንድ ዓመት በፊት የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና…

በሩሲያ የመንገደኞች አውሮፕላን ተከስክሶ የ49 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሩሲያ ምስራቃዊ ክፍል አሙር ግዛት በመንገደኞች አውሮፕላን ላይ በደረሰ የመከስከስ አደጋ የ49 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ የሩሲያ የአደጋ ጊዜ አገልግሎት አመራሮች እንዳሉት÷ በዛሬው ዕለት 49 መንገደኞችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውሮፕላን በሩሲያ…

ኢትዮ ቴሌኮም 162 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት 162 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋሙን የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም አስመልክተው ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በማብራሪያቸውም በበጀት ዓመቱ…

49 መንገደኞችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውሮፕላን ከራዳር ውጪ መሆኑ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 49 መንገደኞችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውሮፕላን በሩሲያ ምስራቃዊ ክፍል አሙር ግዛት ከራዳር ውጪ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ ደብዛው የጠፋው አውሮፕላኑ አምስት ሕጻናትን ጨምሮ 43 መንገደኞችንና 6 የበረራ ሰራተኞችን አሳፍሮ እንደነበር የአሙር ግዛት…

አዋጁ የስራ ስምሪት ሂደት ላይ ያለውን የደላሎችን ህገ ወጥ ድርጊት ያስቀራል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት አዋጅ የስራ ስምሪት ሂደት ላይ ያለውን የደላሎችን ህገ ወጥ ድርጊት ያስቀራል አለ የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር፡፡ በውጭ ሀገራት የስራ ስምሪት የነበሩ ክፍተቶችን እንደሚሞላ የታመነበት የኢትዮጵያ የውጭ…

በድሬዳዋ ለአረንጓዴ አሻራ 3 ነጥብ 8 ሚሊየን ችግኝ ለተከላ ዝግጁ ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ፣ የደን ልማትና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን ለአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን 3 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ችግኝ ለተከላ ዝግጁ ተደርጓል አለ፡፡ የባለስልጣኑ የደን ልማትና ጥበቃ ዳይሬክተር አቶ ማስረሻ ይመር…

በክልሉ ከ14 ቢሊየን ብር በላይ ሃብት ያስመዘገቡ አልሚዎች ወደ ስራ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ በ2017 በጀት ዓመት ከ14 ቢሊየን ብር በላይ ሃብት ያስመዘገቡ አልሚዎች ወደ ስራ ገብተዋል አለ የክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ፡፡ ‎ ‎የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ከበደ ተስፋዬ በክልሉ የኢንቨስትመንት ፍላጎት እየጨመረ…