መምህራን የትምህርት ስብራትን ለመጠገን ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከት ላይ ናቸው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ዘርፍ ስብራቱን ለመጠገን እየተደረገ ባለው ሂደት መምህራን ለትውልዱ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከት ላይ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ፡፡
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የትምህርት ዘርፍ የ9 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም…