በአስማሚነት መር ዳኝነት 1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ግምት ያላቸው ጉዳዮች በእርቅ እልባት አገኙ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ከቀረቡለት መዛግብት ውስጥ በአስማሚነት መር የዳኝነት አገልግሎት ከ1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ጉዳዮች በእርቅ እልባት አግኝተዋል አለ፡፡
የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት ሌሊሴ ደሳለኝ ለፋና ሚዲያ…