Fana: At a Speed of Life!

የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለመገጣጠም ያለመ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለመገጣጠም እና በቴክኒክ ጉዳዮች ላይ አብሮ ለመሥራት ያለመ የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ፡፡ የመግባቢያ ስምምነቱን የተፈራረሙት ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ፣ ኤስ ጂ አውቶሞቲቭ ግሩፕ እና ሚስተር ሉታ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ናቸው፡፡…

ቦክሰኛ ማይክ ታይሰን በጄክ ፖውል ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የ58 ዓመቱ አሜሪካዊ የከባድ ሚዛን ቦክሰኛ ማይክ ታይሰን ከ27 ዓመቱ ጄክ ፖውል ጋር ባደረገው ግጥሚያ ተሸንፏል፡፡ ታይሰን ዛሬ ማለዳ ያደረገው ግጥሚያ ራሱን ከፕሮፌሽናል ውድድር ካገለለ ከ19 ዓመታት በኋላ የተከናወነ ነው፡፡ የግጥሚያውን…

የወባ በሽታ የመከላከል ጥረትን የሚደግፍ መድሃኒት ከቻይና ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ኤይድ ፕሮጀክት በኩል ድጋፍ የተደረገ የወባ መድሃኒት በሚቀጥለው ሳምንት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገባ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ። የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከቻይና ኤምባሲ ሚኒስትር ካውንስል ዶ/ር ያንግ ዪሃን ጋር ተወያይተዋል።…

የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔን ለማስተናገድ የሚደረገው የቅድመ ዝግጅት ሥራ ተገመገመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ እና የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ዝግጅት አስተባባሪ ብሔራዊ ኮሚቴ ሁለተኛ ዙር የዝግጅት ሥራ አፈጻጸም ግመገማ አድርጓል፡፡ በመድረኩ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሕብረት ዋና መስሪያ ቤት መገኛ እና አስተናጋጅ…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከተቋማት ጋር በትብብር መስራቱን እንደሚቀጥል ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ማህበረሰባዊ ለውጥ ለማምጣት ከተቋማት ጋር በትብብር መስራቱን እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ ፋና እና ኤፍ ኤች አይ 360(FHI_360 ) የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት (ዩኤስ ኤይድ) በትብብር ያዘጋጁት ከጤና…

የአክስቱን ልጅ በሸኔ ታግቷል በማለት ህይወቱ እንዲያልፍ ያደረገና ከወላጆቹ ገንዘብ የተቀበለው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)የአክስቱን ልጅ በሸኔ ታግቷል በማለት ህይወቱ እንዲያልፍ ያደረገና ከወላጆቹ ገንዘብ የተቀበለው ግለሰብ በ21 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ የምስራቅ ጉራጌ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ወንጀል ችሎት ወሰነ። የምስራቅ ጉራጌ ዞን ፍትህ መምሪያ ዐቃቤ ሕግ ያዕቆብ…

ተቋማቱ የሥራ ርክክብ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን እና የአዲስ አበባ ከተማ መብራት አገልግሎት አስተዳደር ባለስልጣን የሥራ ርክክብ ፈጸሙ። በርክክብ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የአዳስ አበባ መንገዶች ባለስልጣንና ዋና ዳይሬክተር ሙዲን ረሻድ (ኢ/ር)፤ የመንገድ ዳር መብራቶች…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ሰራተኞች ደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ሰራተኞች ደም ለግሰዋል። ሠራተኞቹ ደም መለገስ የሰውን ሕይወት መታደግ መሆኑን ገልጸው፤ ሠራተኞቹ ኅብረተሰቡ ደም የመለገስ ባህሉን በማዳበር ለወገኑ አለኝታነቱን በተግባር እንዲያሳይ ጠይቀዋል።

ፖል ፖግባ በ2025 ወደ ሜዳ ይመለሳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳዊው አማካይ ፖል ፖግባ ከቅጣት መልስ በፈረንጆቹ 2025 ወደ እግር ኳስ ሜዳ እንደሚመለስ ተገለፀ፡፡ የ31 ዓመቱ አማካይ ከማንቼስተር ዩናይትድ ወደ ጁቬንቱስ ካቀና በኋላ የተከለከለ ንጥረ ነገር ተጠቅሞ መገኘቱን ተከትሎ ለአራት አመታት…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የአሜሪካ የሱዳን ልዩ መልዕክተኛን አነጋገሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በሱዳን የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ቶም ፔሪሎ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው በሱዳን እየተካሄደ ያለው ጦርነት በፖለቲካዊ መፍትሄ እንዲቋጭ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ምክክር ማድረጋቸውን የውጭ ጉዳይ…