Fana: At a Speed of Life!

ሚኒስቴሩ የደረሱ ሰብሎች ወቅቱን ባልጠበቀ ዝናብ እንዳይበላሹ ጥንቃቄ እንዲደረግ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደረሱ ሰብሎች ወቅቱን ባልጠበቀ ዝናብ እንዳይበላሹ ጥንቃቄ በማድረግ በፍጥነት መሰብሰብ እንደሚገባ የግብርና ሚኒስቴር አሳስቧል፡፡ ሚኒስቴሩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መረጃ÷ እንደ ሀገር በሁሉም አካባቢዎች እየታየ ያለው የሰብል ቁመና…

ብልጽግና ፓርቲና የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ በጠንካራ ፓርቲ ግንባታ ዙሪያ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በቻይና ያደረጉት ጉብኝት ስኬታማ እንደነበር በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ እና በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ አቶ አደም…

በመረጃ የበላይነት የያዘ ሃይልና ሀገር በሌሎች ሁኔታዎች ላይ የማሸነፍ እድሉ ሰፊ ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በመረጃ የበላይነት የያዘ ሃይልና ሀገር በሌሎች ሁኔታዎች ላይ የበላይነት የመያዝና የማሸነፍ እድሉ ሰፊ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ የብሔራዊ ደኅንነት ዩኒቨርሲቲ በማስተርስ መርሐ ግብር ለመጀመሪያ ጊዜ…

በክልሉ በመኸር እርሻ እስካሁን 6 ሚሊየን ኩንታል ምርት መገኘቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮ የመኸር እርሻ ከለማው ሰብል እስካሁን 6 ሚሊየን ኩንታል ምርት መገኘቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ሃላፊ በሪሶ ፈይሳ እንደገለጹት÷ በክልሉ የመኸር እርሻ 10 ነጥብ 85 ሚሊየን…

ኢትዮ-ቴሌኮም ወላይታ ሶዶን ስማርት ከተማ ለማድረግ በቅንጅት እንደሚሠራ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ሶዶ ከተማን ስማርቲ ከተማ ለማድረግ የሚያስችሉ ቅደመ ዝግጅት ሥራዎች ዙሪያ ውይይት ተካሂዷል። የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ በኢትዮጵያ የተጀመረውን ዲጂታል ሥርዓት በማዘመን በሁሉም ዘርፍ…

በኮንትሮባንድ ሊገቡ የነበሩ ከ83 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ስልኮች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተሽከርካሪ የተለያዩ ክፍሎች በመደበቅ በኮንትሮባንድ ሊገቡ የነበሩ 83 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመቱ ከ4 ሺህ 100 በላይ ስማርት የሞባይል ስልኮች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የኮንትሮባንድ እቃው የተያዘው በተሽከርካሪ ጋቢና ጣራ…

በሐዋሳ የኮሪደር ልማት ስራ ለመሳተፍ መዘጋጀቱን የሞሀ ለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ አ.ማ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐዋሳ ከተማ በተጀመረው የኮሪደር ልማት ስራ ከመንግስት ጋር በመቀናጀት ለማልማት መዘጋጀቱን የሞሀ የለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ አክሲዮን ማህበር አስታውቋል፡፡ የክሲዮን ማህበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ አማኑኤል ሙሄ÷ድርጅቱ በኮሪደር ልማቱ…

ምክክር ኮሚሽኑ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ነገ የአጀንዳ ማሰባሳብ መርሐ ግብሩን ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ነገ የአጀንዳ ማሰባሳብ መርሐ ግብሩን እንደሚጀምር አስታወቀ። ከጥቅምት 24 እስከ 30 ቀን 2017ዓ.ም በሚቆየው በዚህ አጀንዳ የማሰባሰብ እና ውይይት ላይ…

የቱሪዝም ሚኒስትሯ የፋሲል አቢያተ መንግስት የጥገና ሂደትን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ የፋሲል አቢያተ መንግስት የጥገና ሂደትን እየጎበኙ ነው። ሚኒስትሯ በከተማዋ እየተከናወኑ ያሉ የኮሪደር ልማት ስራዎችንም ተመልክተዋል። በዚሁ ወቅት ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ ÷ በጎንደር አብያተ መንግስት…