ውጊያን በመሳሪያ ቴክኖሎጂና በውሰን የሰው ኃይል የመጨረስ አቅም ተገንብቷል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አየር ኃይል፣ ሳይበርና ሜካናይዝድን በማዘመን ውጊያን በመሳሪያ ቴክኖሎጂ እና በውስን የሰው ኃይል የመጨረስ አቅም ተገንብቷል ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ።
የሜካናይዝድ ዕዝ ያሰለጠናቸውን…