Fana: At a Speed of Life!

ሀገር አቀፍ የወጣቶች የሰላምና ደህንነት ኮንፍረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር አቀፍ የወጣቶች የሰላምና ደህንነት ኮንፍረንስ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከተባበሩት መንግስታት የሥነ-ህዝብ ልማት ፈንድ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ኮንረንሱ "ወጣት የሰላም ባለቤት" በሚል መሪ…

ከ11 ሚሊየን ቶን በላይ የተፈጥሮ ማዳበሪያ ተዘጋጅቶ ጥቅም ላይ ዋለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት 11 ነጥብ 16 ሚሊየን ቶን የተፈጥሮ ማዳበሪያ ተዘጋጅቶ ጥቅም ላይ መዋሉን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የአፈር ሃብት ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ሊሬ አቢዮ÷በግማሽ ዓመቱ ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት…

ክርስቲያኖ ሮናልዶ ምባፔ በአጥቂነት ስፍራ ለመጫወት መቸገሩን ተናገረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ወጣቱ የሪያል ማድሪድ ተጫዋች ክሊያን ምባፔ በአጥቂነት ስፍራ ለመጫወት መቸገሩን ፖርቹጋላዊው እግር ኳስ ኮኮብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ገለጸ። ሮናልዶ ከኤል ክሪንጉይቶ ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ ባለፈው የውድድር ዘመን ቡድኑን…

የኦሮሚያ ክልል መንግስት የግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም እየተገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስት የ2017 በጀት ዓመት ያለፉት 6 ወራት ሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡…

የኢትዮጵያና ቼክ ሪፐብሊክን ትብብር ለማጠናከር መስራት እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከቼክ ሪፐብሊክ የኢንዱስትሪና ንግድ ምክትል ሚኒስትር ጄ ካቫሊሪክ ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ምስጋኑ በትናንትናው ዕለት በፕራግ በተካሄደው የኢትዮ-ቼክ…

የቼክ ሪፐብሊክ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ቼክ ሪፐብሊክ የቢዝነስ እና ኢንቨስትመንት ፎረም በፕራግ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በፎረሙ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የተመራ ልዑክ ከቼክ ሪፐብሊክ ቢዝነስ እና ኩባንያ…

በአማራ ክልል የጸጥታ መዋቅሩ ሕግን ለማስከበር ከፍተኛ ሥራ መስራቱ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የጸጥታ መዋቅሩ በከፈለው መስዋዕትነት የክልሉን ሰላም በከፍተኛ ደረጃ ማሻሻል መቻሉን የክልሉ ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የአማራ ክልል ምክር ቤት የሕግ፣ ፍትሕ እና አሥተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን ሰላምና የጸጥታ ቢሮ…

የአፍሪካ ህብረት ተሳታፊ ሀገራት ቀዳሚ ልዑክ የህብረቱን ጉባዔ ዝግጅት ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት ተሳታፊ ሀገራት ቀዳሚ ልዑካን ቡድን አባላት በአዲስ አበባ እየተደረገ ያለውን የህብረቱን ጉባኤ ዝግጅት ጎብኝተዋል፡፡ የቡድኑ አባላት ብሔራዊ ቤተመንግሥት፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የክብር ሳሎን፣ አዲስ አፍሪካ ኮንቬንሽን ሴንተር…

ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን ከቪዛ ጋር በተያያዘ የሚነሱ ችግሮችን ለመቅረፍ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማሃዲ ከሀገሪቱ የዜግነት፣ፓስፖርትና ኢሚግሬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል ሳይመን ማጁር ፓቤክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን የሁለትዮሽ ግንኙነት እና ወቅታዊ የጋራ ጉዳዮች…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የትግራይ ልሂቃን ልዩነታቸውን በመግባባትና የትግራይ ሕዝብን አንድነት በሚያረጋግጥ መልኩ እንዲፈቱ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትግራይ ልሂቃን በውስጣቸው ያለውን ልዩነት በመግባባት፣ በሰላም እና የትግራይ ሕዝብን አንድነት በሚያረጋግጥ መንገድ እንዲፈቱ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግራይ ክልል ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ መሰረት…