Fana: At a Speed of Life!

ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 4ኛ ዓመት ታስቦ ዋለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር መከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 4ኛ ዓመት በመከላከያ ጠቅላይ መምሪያ ታስቦ ዋለ። "እንዳይደገም ሁሌም እንዘክረዋለን" በሚል መሪ ሀሳብ በተዘከረው በዚህ ሥነ-ሥርዓት ላይ ሰሜን ዕዝ ከሁለት አሥርት ዓመታት በላይ…

 የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተወካዮች አጀንዳቸውን ለኮሚሽኑ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የባለድርሻ አካላትና የማህበረሰብ ተወካዮች በሀገራዊ ምክክሩ ላይ እንዲቀርብ የለዩአቸውን አጀንዳዎች ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረከቡ። በኮሚሽኑ አስተባባሪነት በክልሉ ከጥቅምት 18 ቀን 2017 ጀምሮ ሲካሄድ…

በአማራ ክልል የቱሪዝም ልማትን ማነቃቃት እደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተለያዩ ምክንያቶች የተቀዛቀዘውን የቱሪዝም ልማት ለማነቃቃት መስራት እደሚገባ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ገለፀ፡፡ 32ኛው ክልላዊ የቱሪዝም ቀን “ቱሪዝም ለሰላም” በሚል መሪ ሀሳብ በደብረብርሃን ከተማ ተከብሯል፡፡…

የሩሲያ እና ደቡብ አፍሪካ ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ እና የደቡብ አፍሪካ የዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ይካሄዳል፡፡ የሩሲያ እና የደቡብ አፍሪካ ዓለም አቀፍ…

ከተሞች ለነዋሪዎች ምቹ እንዲሆኑ እንሰራለን – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልላችን ከተሞች ለነዋሪዎች ምቹ እንዲሆኑ በትጋት እንሰራለን ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ የአማራ ክልል ከተሞች ለነዋሪዎች ምቹ እንዲሆኑ ሚያስችሉ ሁኔታዎች ዙሪያ የሚመክር የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡…

ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በደረሱ ሰብሎች ላይ ጉዳት ሳያደርስ እንዲሰበሰብ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በደረሱ ሰብሎች ላይ ጉዳት ሳያደርስ እንዲሰበሰብ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ጥሪ አቀረቡ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥…

ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ 44 ከባድ ተሸከርካሪዎችን ወደ ሀገር ውስጥ አስገባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ በሦስተኛ ዙር 44 ገልባጭ ከባድ ተሸከርካሪዎችን ወደ ሀገር ውስጥ ማስገባቱ ተገልጿል፡፡ ኩባንያው ወደሀገር ውስጥ እያስገባቸው ከሚገኙት 330 ገልባጭና የጭነት ከባድ ተሸከርካሪዎች መካከል በመጀመሪያ ዙር 36፣…

በኦሮሚያ ክልል ከ11 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የንጹህ መጠጥ ውሀ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከ11 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ 146 የንጹህ መጠጥ ውሀ ፕሮጀክቶች ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ፡፡ በምዕራብ ሀረርጌ ዞን ጭሮ ወረዳ የተገነባ የንጹህ መጠጥ ውሀ ተቋም ተመርቆ ለአገልግሎት…

የምክክር ኮሚሽኑ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብና ውይይት ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብና ውይይት ማካሄድ መጀመሩ ተገልጿል፡፡ ኮሚሽኑ የአጀንዳ ማሰባሰብ ምዕራፉን በቦንጋ ከተማ ጀምሯል፡፡ በዚህም በክልሉ ከሚገኙ 57 ወረዳዎች በኮሚሽኑ የተለዩ…

በከንቲባ አዳነች አቤቤ የተመራ ልዑክ ኳላላምፑር ከተማን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የተመራ የከተማው ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ ማሌዢያ ኳላላምፑር ከተማን ጎብኝቷል፡፡፡ ልዑኩ በትናንትናው ዕለት ኳላላምፑር፣ ሳይበርጃን እና ሳንዌይ ከተሞችን የጎበኘ ሲሆን ፥ በዛሬው እለት ደግሞ…