በዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የፍጻሜ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይጠበቃሉ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ ከሰዓት በኋላ በሚካሄደው 20ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የፍጻሜ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይጠበቃሉ።
በሴቶች 800 ሜትር ቀን 9 ሰዓት ከ54 የአምናው የርቀቱ አሸናፊ ጽጌ ዱጉማ እና ንግስት ጌታቸው ለአሸናፊነት…