Fana: At a Speed of Life!

የካንሰር በሽታዎችን ለመከላከልና ለማከም የአቅም ማጎልበት ሥራ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር የተለያዩ የካንሰር በሽታዎችን ለመከላከልና ለማከም የሚያስችሉ የአቅም ማጎልበት ሥራዎችን ከባለድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ እየሠራ ነው፡፡ በሚኒስቴሩ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችና የአእምሮ ጤና መከላከልና መቆጣጠር ዴስክ ኃላፊ ዶክተር…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 2ኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2ኛ ዙር ክልላዊ የፖሊዮ በሽታ መከላከያ ክትባት ማስጀመሪያ በወላይታ ዞን ጠበላ ከተማ አስተዳደር እየተካሄደ ይገኛል። እድሜያቸው ከአምስት አመት በታች ለሆኑ ህፃናት ከግንቦት 22 እስከ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ቤት ለቤት የተቀናጀ…

የፌዴራል ተቋማት እና ማህበራት የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፍ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ተቋማትና ማህበራት የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር መድረክ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፉን በንግግር የከፈቱት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)÷ ለችግሮቻችን…

በአውቶቡስ አገልግሎት ላይ የተደረገው የሰዓት ማሻሻያ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በከተማ በአውቶቡስ አገልግሎት ላይ የተደረገው የሰዓት ማሻሻያ ሕብረተሰቡ አምሽቶ ሳይቸገር ወደ ቤቱ እንዲመለስ በማድረግ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል። በአዲስ አበባ የከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት የኢንተለጀንት…

ደቡብ ዕዝ ሀገራዊ ግዳጁን በብቃት እየተወጣ ነው – ሜ/ጄ አድማሱ አለሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሠራዊት ደቡብ ዕዝ ሀገራዊ ግዳጁን በብቃትና ጀግንነት እየተወጣ ነው አሉ የዕዙ ምክትል አዛዥ ሜጀር ጄነራል አድማሱ አለሙ፡፡ ሜጀር ጄነራል አድማሱ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ደቡብ ዕዝ የሠራዊቱን ሁለንተናዊ የማድረግ አቅም ለማሳደግ…

ከ55 ተቋማት ጋር የፋይዳ መታወቂያን የማስተሳሰር ሥራ ተሰርቷል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይዳ መታወቂያን ከአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ጋር ለማስተሳሰር በተደረገው ጥረት እስካሁን ከ55 ተቋማት ጋር የፋይዳ መታወቂያን የማስተሳሰር ሥራ ተሰርቷል። የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጽሕፈት ቤት የስትራቴጂክ ግንኙነት ኃላፊ አቤኔዘር ፈለቀ…

ደረጃቸውን የጠበቁ የትምህርት ተቋማት ተደራሽነትን በማረጋገጥ የትምህርት ጥራት የማሻሻል ስራ ይጠናከራል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ደረጃቸውን የጠበቁ የትምህርት ተቋማት ተደራሽነትን በማረጋገጥ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ። በትምህርት ሚኒስቴር በጋምቤላ ከተማ ለሚገነቡ ሁለት ሞዴል የሁለተኛ…

የአፈር ማዳበሪያ የአቅርቦት ስራን ወደ ግሉ ዘርፍ ለማዘዋወር የህግ ማዕቀፍ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፈር ማዳበሪያ ተደራሽነትን ለማሳደግ የአቅርቦት ስራውን ወደ ግሉ ዘርፍ ለማዘዋወር የህግ ማዕቀፍ እየተዘጋጀ ይገኛል። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ሶፊያ ካሳ (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት÷ የአፈር ማዳበሪያ…

ፈረንሳይ በኢትዮጵያ ለንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነት ድጋፍ አደርጋለሁ አለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ የልማት ድርጅት በኢትዮጵያ ዳይሬክተር ሉዊስ አንቶይን ሶሸ ጋር ተወያይተዋል፡፡ የውሃና ኢኔርጂ ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈፃሚ ጌትነት ጌጡ ለፋና ዲጂታል…

ኢትዮ ቴሌኮም የኤሌክትሪክ መኪኖችን ለዕድለኞች በሽልማት አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ሁለት የኤሌክትሪክ መኪኖችን እና አምስት ባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎችን ለዕድለኞች በሽልማት አበርክቷል። 130ኛ ዓመት ክብረበዓሉን ምክንያት በማድረግ ለደንበኞች የተለያዩ ሽልማቶችን እያበረከተ የሚገኘው ኢትዮ ቴሌኮም÷ በሁለተኛው…