አቶ አወል የክልሉ ህዝብ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ህዝብ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር በንቃት እንዲሳተፍ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ርዕሰ መሥተዳድሩ በክልሉ ለሚከናወነው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር የቅድመ ዝግጅት…