Fana: At a Speed of Life!

ጤና ሚኒስቴር በጋሞ ዞን ለተጎዱ ዜጎች የ36 ሚሊየን ብር የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመተባበር በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ዜጎች 36 ሚሊየን ብር የሚገመት የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ለጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ደምስ አድማሱ…

በ2 ነጥብ 32 ቢሊየን ብር የተገዙ የግብርና መሳሪያዎች ለክልሎች ተሰራጩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስቴር በተለያዩ የልማት አጋሮች ድጋፍ በ2 ነጥብ 32 ቢሊየን ብር ወጪ የተገዙ የግብርና ሜካናይዜሽን መሳሪያዎችን ለክልሎች አስረክቧል፡፡ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷የግብርና ዘርፉን እድገት…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለኢራን የሰጡት የ48 ሰዓታት ገደብ ማስጠንቀቂያ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ወሽመጥን በ48 ሰዓታት ውስጥ ዳግም የማትከፍት ከሆነ የሀገሪቱን የሃይል ማመንጫ ማዕከላት እንደሚያወድሙ አስጠንቅቀዋል፡፡ ኢራን በበኩሏ ለሚፈጸምባት ጥቃት በቀጣናው በሚገኙና ከአሜሪካ ጋር…

ሹዋሊድ ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን በሚያጎለብት መልኩ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሹዋሊድ ክብረ በዓል ሰላምን፣ አብሮነትንና ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን በሚያጎለብት መልኩ ይከበራል አለ የሀረሪ ክልል። የሀረሪ ክልል ኮሙኒኬሽን ከቀናት በኋላ የሚከበረውን የሹዋሊድ ክብረ በዓልን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ፤ ክብረ በዓሉ በሀረሪ…

በአማራ ክልል በሴቶችና ህፃናት ላይ የተፈፀሙ ከ200 በላይ ወንጀሎች የፍርድ ውሳኔ አገኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ባለፉት ስድስት ወራት በሴቶች እና ህፃናት ላይ የተፈፀሙ ከ200 በላይ ወንጀሎች የፍርድ ውሳኔ አግኝተዋል አለ፡፡ ቢሮው በጎንደር ክላስተር ባሉ ወረዳዎች ለሚገኙ ዳኞች፣ ዐቃብያነ ሕግ እና…

ኢራን ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ወታደራዊ ዘመቻ …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢራን ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ወታደራዊ ዘመቻ ቀስ በቀስ እየቀነሰ እንደሚሄድ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ፍንጭ ሰጥተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ምሽት ላይ በሰጡት መግለጫ÷ አሜሪካ የኢራንን የውጊያ አቅም በማዳከም ጦርነቱን ለማጠናቀቅ ማቀዷን…

የመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ በዓለም ኢኮኖሚ ላይ ያሳደረው ጫና

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰተው ጦርነት መራዘሙ እያንዳንዱን የዓለም ክፍል ሊነካ የሚችል የኢኮኖሚ ስጋት እየፈጠረ ይገኛል። ሦስተኛ ሳምንቱ ላይ የሚገኘው የአሜሪካ-እስራኤል እና ኢራን ጦርነት ከመርገብ ይልቅ ይበልጥ እየተባባሰ መጥቷል።…

ደብረብርሃን እና መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲዎች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ እና መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቀዋል። ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ19ኛ ዙር በተለያዩ ዘርፎች በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሶስተኛ ዲግሪ በመደበኛ፣…

የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ብሔራዊ ጥቅምን ማስጠበቅ ላይ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል አሉ። የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር…

በመካከለኛው ምሥራቅ ውጥረት የተነሳ የዓለም ገበያ ስጋት በአጭሩ፡-

🫵አንድ በርሜል ድፍድፍ ነዳጅ ከ$116 በላይ እየተሸጠ ነው፣ 🫵ጋዝ በአውሮፓ ገበያ ከ 30% በላይ ጭማሪ አሳይቷል፤ 🫵ግጭቱ ካልቆመና የኢነርጂ አቅርቦት ካልተስተካከለ የንግድ እድገት በ1.4% እንደሚቀንስ ዓለም አቀፉ የንግድ ድርጅት እያሳሰበ ነው፤ 🫵በሆርሙዝ እና በባበል መንደብ…