Fana: At a Speed of Life!

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሳል አመራር ለውጤት የበቃው ህዳሴ ግድብ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሰጡት በሳል አመራር ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለውጤት እንዲበቃ አስችሏል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በቅርቡ ለተወካዮች ምክር ቤት በሰጡት ማብራሪያ፤ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያ…

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለቀጣናዊ ትስስር …

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለቀጣናዊ ትስስር ከፍተኛ አስተዋፅኦ የሚያደርግ ግድብ ነው አሉ፡፡ ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ሀይል የሚያመነጨው ግድቡ ባለው ጂኦፖለቲካዊ አቀማመጥ ኢትዮጵያ ከቀጣናው ሀገራት ጋር ያላትን…

የአፍሪካን ትርክት በአፍሪካዊ ቅኝት ለዓለም መግለጥ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋዜጠኝነት እና ሥነ ተግባቦት ምሁራን የአፍሪካን ትርክት በአፍሪካዊ ቅኝት፤ በአፍሪካውያን አንደበት ለዓለም ህዝብ መግለጥ ይገባል አሉ። ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከቻይና ኮሙኒኬሽን ዩኒቨርሲቲ እና ከፓን አፍሪካን ኮንስትራክቲቭ ጆርናሊዝም ኢኒሼቲቭ…

30 ተቋማትን ያስተሳሰረው መተግበሪያ በድሬዳዋ…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ አስተዳደር 30 ተቋማትን በማስተሳሰር የአገልግሎት አሰጣጥን የሚያቀላጥፍ ''ቼቼ'' የተሰኘ መተግበሪያ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ የአስተዳደሩ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኤጀንሲ ኃላፊ አብዱላዚዝ ሻፊ እንዳሉት÷ ወጣቶችን በዲጂታል…

በህዳሴ ግድብ የሚሰማሩ የባህር ዳርቻዎች ጥበቃ የፖሊስ ምልምል አባሎች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ከኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ጋር በመተባበር በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሚሰማሩ የባህር ዳርቻዎች ጥበቃ የፖሊስ ምልምል አባሎችን በመሰረታዊ ባህርተኝነት አሰልጥኖ አስመርቋል። በባቦጋያ ማሪታይም እና…

በአማራ ክልል በርካታ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን መቀበል ጀምረዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ በርካታ ታጣቂ ሀይሎች የሰላም አማራጭን በመቀበል ወደ ተሃድሶ ማዕከላት እየገቡ ነው አለ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ በሪሁን መንግስቱ በሰጡት መግለጫ÷ በክልሉ ከተለያዩ አካባቢዎች በምህረት የገቡ የቀድሞ…

ኮሚሽኑ በሰሜን አሜሪካ አጀንዳ የማሰባሰብ መድረክ ያካሂዳል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ነሐሴ 24 ቀን 2017 ዓ.ም በሰሜን አሜሪካ ከሚገኙ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን አጀንዳ የሚያሰባስብበት መድረክ ያካሂዳል፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር መላኩ ወ/ማርያም እንደተናገሩት፤ ኮሚሽኑ የመንግስት…

በአርሲ ዞን በአነስተኛ አውሮፕላን የታገዘ የጸረ አረም ኬሚካል ርጭት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአርሲ ዞን በአነስተኛ አውሮፕላን የታገዘ የጸረ አረም ኬሚካል ርጭት እየተካሄደ ነው አለ የናሽናል ኤር ዌይስ። የናሽናል ኤር ዌይስ ስራ አስኪያጅ አቶ ገዘኸኝ ብሩ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤ ወደ ሀገር ውስጥ በገቡ የኬሚካል መርጫ…

ጤናማ የፋይናንስ ስርዓት ለመገንባት የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ማሳደግ ይገባል – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ ጤናማ የፋይናንስ ስርዓት ለመገንባት የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ማሳደግ ይገባሉ አሉ የገንዘብ ሚኒስትር እና የምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ጸረ ህገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር ቡድን ሚኒስትሮች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አህመድ ሺዴ፡፡ የምሥራቅና ደቡባዊ…

ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመርዳት ወንጀልን ለመከላከል በአይበገሬነት መስራት ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወንጀል ድርጊት የተገኘ ኃብትን ህጋዊ ማስመሰል እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመርዳት ወንጀልን ለመከላከል በጋራ እና በአይበገሬነት መስራት ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። 25ኛው የምስራቅ እና ደቡባዊ አፍሪካ በወንጀል…