በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 2 ሺህ 500 ቤቶችን ለመገንባት አቅደናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 2 ሺህ 500 ቤቶችን ለመገንባት እቅድ ይዘናል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
የከተማ አስተዳደሩ የዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የመክፈቻ መርሐ ግብር ላይ ከንቲባ…