Fana: At a Speed of Life!

ደረጃቸውን የጠበቁ የትምህርት ተቋማት ተደራሽነትን በማረጋገጥ የትምህርት ጥራት የማሻሻል ስራ ይጠናከራል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ደረጃቸውን የጠበቁ የትምህርት ተቋማት ተደራሽነትን በማረጋገጥ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ። በትምህርት ሚኒስቴር በጋምቤላ ከተማ ለሚገነቡ ሁለት ሞዴል የሁለተኛ…

ፈረንሳይ በኢትዮጵያ ለንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነት ድጋፍ አደርጋለሁ አለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ የልማት ድርጅት በኢትዮጵያ ዳይሬክተር ሉዊስ አንቶይን ሶሸ ጋር ተወያይተዋል፡፡ የውሃና ኢኔርጂ ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈፃሚ ጌትነት ጌጡ ለፋና ዲጂታል…

የጸጥታና ደኅንነት ተቋማት ሪፎርሙ ፖሊስ ሀገራዊ ተልዕኮውን በብቃት እንዲወጣ አስችሎታል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የጸጥታና ደኅንነት ተቋማት ሪፎርም ፖሊስ ሀገራዊ ተልዕኮውን በብቃት እንዲወጣ አስችሎታል ብለዋል። ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ወቅታዊ ጉዳዮችን በማስመልከት ለመገናኛ…

በክልሉ ለመኸር እርሻ የአፈር ማዳበሪያ እየቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ለ2017/18 የምርት ዘመን መኸር እርሻ በቂ የአፈር ማዳበሪያ ለማቅረብ እየተሰራ ይገኛል። የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትልና የግብዓት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አስራት አሰፋ ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት÷ ለአርሶ አደሩ…

በምስራቅ አፍሪካ ፍልሰትን ለመቆጣጠር የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅ አፍሪካ በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ምክንያቶች የሚከተሰተውን የሰዎች ፍልሰት ለማጥናትና ለመቆጣጠር የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል። ፕሮጀክቱን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የምስራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ አካባቢ ጥበቃ ማዕከል ኔትወርክ ከተለያዩ…

በመዲናዋ 11 ሆቴሎች የባለ አምስት ኮከብ ደረጃ አገኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስቴር ባካሄደው የደረጃ ምደባ ስድስት አዲስ ሆቴሎችን ጨምሮ 40 ሆቴሎች በኮከብ ደረጃ ውስጥ ገብተዋል። ቀደም ሲል በኮከብ ደረጃ ውስጥ የነበሩ 15 ሆቴሎች ደግሞ በተለያዩ ምክንያቶች ኮከባቸው ተወስዷል። የኮከብ ደረጃ…

በማይናማር በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 700 ዜጎች ተመልሰዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በማይናማር በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 700 ዜጎች እስካሁን ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል አለ። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ እንደገለጹት÷በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ እስካሁን ድረስ…

የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት 46 ዊልቼሮችን ለአካል ጉዳተኞች አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በአዲስ አበባ ከተማ ለሚኖሩ የአካል ጉዳት ለገጠማቸው ልጆችና ለጉዳት ለተጋለጡ አዋቂዎች 46 ዊልቼሮችን አበርክቷል። ‎ ድጋፉ የአካል ጉዳት ገጥሟቸው ከቤት ወጥተው ለመንቀሳቀስም ሆነ ወደ ትምህርት ገበታ ለመቀላቀል…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ብጹአን ሊቃነ ጳጳሳት ጋር  ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ብጹአን ሊቃነ ጳጳሳት ጋር ተወያይተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ብጹአን ሊቃነ ጳጳሳት ዛሬ የብሔራዊ ቤተ መንግሥት መጎብኘታቸውን ገልጸዋል።…

ከመምህራን የሚነሱ ጥያቄዎችን መንግስት በየደረጃው ለመፍታት ጥረት እያደረገ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከመምህራን የሚነሱ ጥያቄዎችን መንግስት በየደረጃው ለመፍታት ጥረት እያደረገ መሆኑን አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በከተማ አስተዳደሩ ከሚገኙ መምህራን ጋር ባካሄዱት ውይይት መንግስት የትምህርት ዘርፉን…