Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ፋና ስብስብ

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ልዩ የሰብዓዊ አገልግሎት ዘርፍ ዕውቅና የሰጠው ወጣት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማ ነዋሪው ወጣት ዳዊት አየነው ከልጅነቱ ጀምሮ መታዘዝ መለያው፤ በጎ ማድረግ የነፍሱ ጥሪ ናቸው። በመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል እና በአማኑኤል ሆስፒታል የነፍሱን ጥሪ እውን ያደረገባቸውን በርካታ የበጎ…

ለ22 ዓመታት ደም የለገሰው የበጎ ፍቃደኞች አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጅማ ከተማ ነዋሪው አቶ ቃዲ አደም ከ1995 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት 22 አመታት ያለማቋረጥ በአመት ለአራት ጊዜ ደም በመለገስ በርካቶች በደም እጦት ምክንያት ለህልፈት እንዳይዳረጉ ምክንያት ሆኗል፡፡ ከስጦታዎች የላቀውን የደም ልገሳ በጎ ተግባር…

  ተጠባቂው ፋና 80 የዳንስ ውድድር ፍጻሜ በመጪው እሁድ ይካሄዳል 

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 9 ሳምንታት ሲካሄድ የቆየው የፋና 80 ምዕራፍ 3 የዳንስ ውድድር በመጪው እሁድ ፍፃሜውን ያገኛል፡፡ በውድድሩ 16 የዘመናዊና የባህላዊ ዳንስ ቡድኖች የተሳተፉ ሲሆን አራቱ እሁድ ለሚካሄደው የፍጻሜ ውድድር አልፈዋል። ለፍፃሜ የደረሱት…

የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና እየወሰዱ የሚገኙት የ65 ዓመቷ እናት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የፈተና ማዕከል እየተሰጠ የሚገኘውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና እየወሰዱ ከሚገኙ ተማሪዎች መካከል የ65 ዓመት ዕድሜ ባለጸጋዋ ወ/ሮ ታሪኳ አያሌው ይገኙበታል። በአርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ የተወለዱት ወ/ሮ ታሪኳ ዕድሜ…

በመጀመሪያ ተልዕኮው የ165 ሰዎችን ህይወት የታደገው ወጣት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ ቴክሳስ ግዛት ባሳለፍነው ሳምንት በደረሰ የጎርፍ አደጋ 28 ህጻናትን ጨምሮ እስካሁን የ82 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ፥ በርካቶች አደጋውን ተከትሎ የገቡበት አልታወቀም፡፡ የነፍስ አድን ሰራተኞች በአደጋው የጠፉ ሰዎችን የማፈላለግ ስራቸውን…

በአትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገ/ስላሴ ስኬት ላይ የሚያጠነጥን መጽሃፍ ለንባብ ሊበቃ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገ/ስላሴ ስኬት ላይ የሚያጠነጥነው DISSECTING HAILE (የኃይሌ ኃይሎች) የተሰኘው መፅሃፍ ለንባብ ሊበቃ ነው፡፡ መጽሃፉ በአትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገ/ስላሴ ልጅ ሜላት ኃይሌ የተጻፈ ሲሆን በመጪው ነሐሴ ወር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በግንቦት እና ሰኔ ወር ያከናወኑት ተከታታይ ተግባራት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በግንቦት እና ሰኔ ወር 2017 ዓ.ም ቁልፍ የሆኑ የኢኮኖሚ ልማት፣ የቴክኖሎጂ ዘርፍ ዕድገት፣ ስትራቴጂካዊ ዲፕሎማሲ እና መንግሥታቸው ለዘላቂ ሀገራዊ ልማት እያደረገ ያለውን ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴ በሚያሳይ መልኩ ተከታታይ…

ዐይነ ስውሯ የስፌት ባለሙያ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሐና ደበሌ በስምንት ዓመት እድሜዋ በገጠማት ድንገተኛ ሕመም ምክንያት የዐይን ብርሃኗን አጥታለች። በልጅነቷ ማየት አለመቻሏን አገናዝባ ጉዳቱን መመዘን ባትችልም አሁን ላይ በአቅም ማነስ ምክንያት ከትምህርት እና ከተለያዩ ሥራዎች መስተጓጎሏ ቁጭት…

37 A+ በማምጣት የሁለት ዋንጫ ተሸላሚዋ ፈቲሃ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያና በ2ኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 1ሺህ 359 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ካስመረቃቸው ተማሪዎች መካከል አንዷ የሆነችው ፈቲሃ አሕመድ የሁለት ዋንጫ ተሸላሚ ሆናለች፡፡ ተማሪ ፈቲሃ…

ተፈጥሮ የነፈገችው እግሮች ከጉዞው ያልገቱት ወጣት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አካል ጉዳተኝነት ወጣት ኢሞታ ቡኤሳን የሕግ ባለሙያ ከመሆን አላገደውም፡፡ በፈተናዎች ያልተበገረው ፅናቱ ከጂንካ ዩኒቨርሲቲ በሕግ ትምህርት ዘርፍ እንዲመረቅ አስችሎታል፡፡ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን ተወልዶ ያደገው ወጣት ኢሞታ ቡኤሳ…