Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ፋና ስብስብ

ከፀሐይ ክብደት 30 ቢሊየን እጥፍ የገዘፈ በርባኖስ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በአፅናፈ-ሰማይ ላይ ከተዘረጉ በርካታ “ጋላክሲዎች” ይልቅ የገዘፈ በርባኖስ ወይም ጥልቁ ጥቁር ጉድጓድ “ብላክ ሆል” መገኘቱን የእንግሊዝ ተመራማሪዎች አስታወቁ። በዶክተር ጀምስ ናይቲንጌል የተመራው የእንግሊዙ ዱርሃም ዩኒቨርሲቲ የጥናት ቡድን…

ለፍቅር ህይወት መበላሸት እርስዎ ምክንያት መሆንዎን የሚያመላክቱ ሁኔታዎች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብዙዎች በፍቅር ሕይወት ውስጥ ውጣውረድ ሲያጋጥማቸው ወደ እራሳቸው ከመመልከት ይልቅ ችግሩን የሌላኛው ወገን አድርገው ለመፍትሄ ሲባዝኑ ይስተዋላል፡፡ የሥነ ልቦና ባለሙያዎችም ይህ አይነቱ እሳቤ ምናልባትም ከራስ ወዳድነት እኔ ሁሉንም ነገር ልክ…

ከውጭ የሚገባውን የእንስሳት አልሚ ምግብ በሀገር ውስጥ እያመረተ ያለው ግለሰብ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለማየሁ አሣዬ “እንደ ሰው ልጆች ሁሉ እንስሳትም አልሚ ምግብ ያስፈልጋቸዋል” በሚል ዕሳቤ ለእንስሳት አልሚ መኖ እያመረተ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ እንስሳት ጤና እና ምርታማነት እንዲጠበቅ የበኩሌን አስተዋጽዖ እያደረግኩ ነው ይላል፡፡…

95ኛው የኦስካር ሽልማት ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 95ኛው የኦስካር ሽልማት ሥነ-ሥርዓት በሎስአንጀለስ ካሊፎርኒያ ተካሂዷል፡፡ “ኤቭሪ ቲንግ ኤቭሪ ዌር ኦል አት ዋንስ” የተሰኘው የሣይንስ ፊክሽን ፊልም እና በጀርመንኛ ቋንቋ የቀረበው የጦርነት ታሪክ ያለው ፊልም “ኦል ኳይት ኦን ዘ ዌስተርን…

የሩዝ ውሃ – ለአስደናቂ የፀጉር ዕድገት እና ጥንካሬ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጉር መነቀልና መሳሳት አሁን አሁን የበርካቶች ችግር ሆኗል። ለዚህም በግል ከሚደረግ ክብካቤ ጀምሮ የሕክምና ባለሙያዎችን በማማከር ይህን ችግር ለመቅረፍ ሲሞክሩ ይስተዋላል። የእያንዳንዱ ሰው ፀጉር ዓይነትና ባህሪው የተለያየ እንደ መሆኑ…

ለ100 ዓመታት እንዲያገለግል ተደርጎ የተሰራው አዲሱ የዓባይ ድልድይ ግንባታ አፈፃፀም 94 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር ከተማ እየተገነባ የሚገኘው አዲሱ የዓባይ ወንዝ ድልድይ ፕሮጀክት አፈጻጸም 94 በመቶ መድረሱን የፕሮጀክቱ አስተባባሪ ገልፀዋል፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በባህርዳር ከተማ በአባይ ወንዝ ላይ እየተገነባ ያለውን ድልድይ…

ከኢትዮጵያ የተዘረፉ 538 ያህል ቅርሶች በእንግሊዝ ተገኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢትዮጵያ የተዘረፉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ባሕላዊ ቅርሶች በእንግሊዝ እንደሚገኙ ተገለጸ፡፡ ቅርሶቹ እንግሊዝ ኢትዮጵያን በፈረንጆቹ 1868 ላይ በወረረችበት ወቅት በወታደሮች መዘረፋቸውም ተጠቁሟል፡፡ “ዘ ፕሪንስ ኤንድ ዘ ፕላንደር” ወደ አማርኛ…

የቲክ ቶኩ ኮከብ ካቢ ላሜ የ “ጣልያን ጋት ታለንት”ን ዳኛ በመሆን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቲክ ቶኩ ኮከብ ካቢ ላሜ ልዩ ተሰጥዖ ያላቸውን የጥበብ ሰዎች በማፍራት የሚታወቀውን የ “ጣልያን ጋት ታለንት” የዳኞች ቡድን ተቀላቅሏል፡፡ ካቢ ላሜ በሴኔጋል ተወልዶ በጣልያን ማደጉን የቢቢሲ ዘገባ አስታውሷል፡፡ በአሁኑ ጊዜ ካቢ ላሜ…

“የታንኩ ባላባት” ሻለቃ በቀለ በረዳ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1970 ዓ.ም የካቲት በ26ኛው ቀን በጅግጅጋ ከተማ መግቢያ ላይ በሚገኘው የካራማራ ተራራ ላይ የካራማራ ድል ተበሰረ። ነገር ግን የወራሪው የዚያድ ባሬ ጦር በወቅቱ ቀብሪደሃር፣ ደጋቡር፣ ዋደር፣ ጎዴ፣ ምስራቅ ጋሸንና ሌሎችም የኢትዮጵያ…

ጃፓናዊው አጥቂ በ55 አመቱ ለፖርቹጋሉ ክለብ ፈርሟል

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓናዊው ካዙዮሺ ሚዩራ ጠንካራ የአካል ብቃትን በሚጠይቀው የእግር ኳስ ስፖርት በ55 አመቱ መጫወቱን ቀጥሏል። ጃፓናዊው ጎልማሳ በዚህ እድሜው በፖርቹጋል ሁለተኛ ዲቪዚዮን ለሚገኘው ኦሊቬረንሴ ክለብ በውሰት ለመጫዎት ፊርማውን አኑሯል። ሚዩራ…