Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

መገናኛ ብዙሃን በነፃነት እንዲሰሩ የሚያስችል አውድ ለመፍጠር በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙሃን በነፃነት እንዲሰሩ የሚያስችል አውድ ለመፍጠር በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም ፋራህ…

በአማራ ክልል የአዳሪ ትምህርት ቤቶችን ግንባታ በዚህ ዓመት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በክልሉ የተጀመሩ አዳሪ ትምህርት ቤቶችን ግንባታ በዚህ ዓመት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው አለ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ መኳንንት አደመ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፥ በክልሉ በ4 ቢሊየን ብር ወጪ ሦስት…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከበጋ መስኖ ከ15 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከበጋ መስኖ ከ15 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰብስቧል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ኡስማን ሱሩር ለፋና ዲጂታል…

ኢትዮጵያ አረንጓዴ ኢኮኖሚን ለመገንባት ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን እየተገበረች ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አረንጓዴ ኢኮኖሚን ለመገንባት ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን እየተገበረች ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ የዓለም  የምግብ እና የእርሻ ድርጅት (ፋኦ) ያዘጋጀው ግብርና እና የደን ልማትን በማቀናጀት ምርታማነትን ማሳደግ ላይ ትኩረቱን ያደረገ…

የኔልሰን ማንዴላ የመታሰቢያ ሙዚየም ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞው የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንትና የጸረ አፖርታይድ ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ በሰለጠኑበት ኮልፌ ፌዴራል ፖሊስ ፈጥኖ ደራሽ ግቢ የተሰየመው የመታሰቢያ ሙዚየም ተመርቋል። በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ነፃና ፍትሐዊ እንዲሆን የድርሻችንን እንወጣለን – የጨፌ ኦሮሚያ አባላት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ነፃ፣ ፍትሐዊ እና ገለልተኛ እንዲሆን የድርሻችንን እንወጣለን አሉ የጨፌ ኦሮሚያ አባላት፡፡ አስተያየታቸውን ለፋና ዲጂታል የሰጡት የጨፌው አባላት÷ የዘንድሮው ምርጫ ፍትሃዊ፣ ተዓማኒና ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን ለማስቻል…

ለልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት በዓል አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሰራዊት የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በስኬት ተከብሮ እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት የምስጋናና የዕውቅና መርሐ ግብር ተካሂዷል። የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄነራል ሹማ አብደታ በዚሁ ወቅት…

ዜጎችን ወደ ምርታማነት ያሸጋገረው ፕሮጀክት …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔት እና ሥራ ፕሮጀክት ዜጎችን ወደ ምርታማነት አሸጋግሯል አለ። ሚኒስቴሩ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔት እና ሥራ ፕሮጀክት አፈፃፀም ግምገማ…

የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች ይከበራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 130ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል "ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሐሳብ በተለያዩ ዝግጅቶች ይከበራል፡፡ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) የበዓሉን አከባበር አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ÷ ዳግማዊ ዓድዋን የሚገልጹ…

በመዲናዋ የ100 ሺህ ቤቶች ግንባታ ሒደት በፍጥነትና ጥራት እየተከናወነ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በ2018 በጀት ዓመት ለመገንባት የታቀዱ የ100 ሺህ ቤቶች ግንባታ በፍጥነት እና በጥራት እየተከናወነ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባ አዳነች በገርጂ፣ ቱሉ ዲምቱ፣ ገላን ጉራ፣ አቃቂ…