Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የግብርና ምርታማነት ተሞክሮዋን አካፈለች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በ”ዓለም አቀፍ የመስኖና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት ጉባዔ” ላይ በዘላቂ ልማት ላይ ያስመዘገበችውን ውጤት በተሞክሮነት አካፍላለች፡፡
በአዲስ አባባ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው በ”ዓለም አቀፍ የመስኖና ለአየር ንብረት…
ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ዴንማርክ ለአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ ሰላም መስፈን የምታደርገውን ድጋፍ አደነቁ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ዴንማርክ ለአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ ሰላም መስፈን የምታደርገውን ድጋፍ አደነቁ።
ዋና ጸሐፊው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤…
የኬኒያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ አዲስ አበባ ገቡ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኬኒያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡
ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) አቀባበል…
የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ አሞር ሞትሌ በአፍሪካ ሕብረት የመሪዎቸ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሯ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አቀባበል…
የአፋር ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጽድቋል፡፡
በዚህም መሰረት፡-
1ኛ .አቶ ኡመር ኑር አርባ- የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የመሬት አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ
2ኛ. አቶ ሀሚድ ዱላ…
ሚድሮክ በ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ለሚገነባው ቅንጡ ሪዞርት የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በሐዋሳ ለሚገነባው ቅንጡ ሪዞርት የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል፡፡
‘ፎር ፖይንት ባይ ሸራተን ሐዋሳ’ የሚል ስያሜ ያለው ሪዞርቱ በ21 ሺህ…
የፋይዳ መተግበሪያ ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የፋይዳ አገልግሎቶችን አጠቃሎ የያዘ የፋይዳ መተግበሪያ ዛሬ ይፋ አድርጓል።
መተግበሪያው በተቋሙ ባለሙያዎች እንዲለማ መደረጉ የተገለጸ ሲሆን÷ በአንድሮይድ እና በኣይ ኦ ኤስ ኦፕሬቲንግ ሲስተሞች በዛሬው እለት ለዜጎች…
በብልጽግና ፓርቲ ጉባዔ የተቀመጡ ውሳኔዎች እንዲሳኩ የፌዴራል ተቋማት የብልጽግና አደረጃጀት አባላት ሚና የላቀ ነው – አለሙ ስሜ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ የተቀመጡ አቅጣጫዎች እና ውሳኔዎች ግባቸውን እንዲመቱ የፌዴራል ተቋማት ብልጽግና አደረጃጀት አባላት ሚና የላቀ ሊሆን እንደሚገባው ተገለጸ።
በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ…
የታላቁ ረመዳን ወር አቀባበልን አስመልክቶ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት የታላቁ ረመዳን ወር አቀባበልን አስመልክቶ የኡለማዎች፣የኢማሞችና የዱአቶች ኮንፈረስ እያካሄደ ነው ።
በኮንፈረሱ ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ሀጂ…
በኦሮሚያ እና በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልሎች የወባ በሽታ ስርጭት ቀነሰ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ እና በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልሎች የወባ በሽታ ስርጭት መቀነሱ ተገለፀ፡፡
የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ሃላፊ ዶክተር ተስፋዬ ክበበው ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደተናገሩት÷ በክልሉ በተካሄደው የወባ ማጥፋት…