Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢትዮጵያ የወደብ አማራጮች ያስፈልጋታል – ዓለም አቀፍ ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ተጨማሪ የወደብ አማራጮች ያስፈልጋታል አሉ ዓለም አቀፍ የምጣኔ ኃብት ባለሙያዎች።
በአሜሪካ ሳውዘርን ኮኔቲከት ስቴት ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ኃብት መምህራን ከፋና ዲጂታል ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ጠንካራ ትብብር…
በኦሮሚያ ክልል 2 ነጥብ 7 ሚሊየን ቋሚ የሥራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዷል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2018 በጀት ዓመት 2 ነጥብ 7 ሚሊየን ቋሚ የሥራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዷል።
የክልሉ ሥራ ዕድል ፈጠራ እና ክህሎት ቢሮ የኮሙኒኬሽንና ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ቶሎሳ አጃማ እንዳሉት፤ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የሥራ ዕድል…
የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በፓኪስታን በይፋ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‘በመትከል ማንሠራራት’ የ2017 የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት በፓኪስታን ኢስላምአባድ በይፋ ተጀምሯል።
በፓኪስታን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከሀገሪቱ የምግብ ደህንነትና ምርምር ሚኒስቴርና ብሄራዊ የግብርና ምርምር ማዕከል ጋር በመተባበር…
በአፍሪካ የሚገኙ ዳያስፖራዎች በሀገራዊ ምክክሩ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአፍሪካ የተለያዩ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ዳያስፖራዎች አጀንዳ በመጠቆምና ተወካዮቻቸውን በመመረጥ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረበ፡፡
የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ጥበቡ ታደሰ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥…
በሐረሪ ክልል በክረምት በጎ ፈቃድ ከ67 ሺህ በላይ ዜጎች ይሳተፋሉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ67 ሺህ በላይ ዜጎች ይሳተፋሉ አለ የክልሉ ሴቶች፣ ሕጻናትና ወጣቶች ቢሮ ፡፡
የቢሮው ሃላፊ ረምዚያ አብዱልወሃብ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱን በ14 ዘርፎች…
የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓልን በስኬት ለማክበር ዝግጅት ተደርጓል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓልን በስኬት ለማክበር አስፈላጊ ዝግጅት ተደርጓል አለ የበዓሉ የፀጥታ ኮማንድ ፖስት።
የምስራቅ ሀረርጌ ዞን ፓሊስ መምሪያ አዛዥና የበዓሉ የፀጥታ ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ረዳት ኮሚሽነር ናስር መሀመድ ለፋና ሚዲያ…
በቴሌ ብር ከ4 ነጥብ 9 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጸመ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቴሌ ብር መተግበሪያ እስካሁን ከ4 ነጥብ 9 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጽሟል አሉ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ፡፡
ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋሙን የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያ÷…
እነ ቀሲስ በላይ በሙስና ወንጀል “ሊፈረድብን አይገባም” በማለት ባቀረቡት ይግባኝ ላይ ውሳኔ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 1ኛ ይግባኝ ሰሚ ችሎት እነ ቀሲስ በላይ መኮንን በሙስና ወንጀል "ሊፈረድብን አይገባም" በማለት ባቀረቡት ይግባኝ ጥያቄ እና የዐቃቤ ሕግ የመልስ መልስ ላይ ውሳኔ ሰጠ።
ከአንድ ዓመት በፊት የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና…
ኢትዮ ቴሌኮም 162 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት 162 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ፡፡
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋሙን የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም አስመልክተው ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
በማብራሪያቸውም በበጀት ዓመቱ…
አዋጁ የስራ ስምሪት ሂደት ላይ ያለውን የደላሎችን ህገ ወጥ ድርጊት ያስቀራል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት አዋጅ የስራ ስምሪት ሂደት ላይ ያለውን የደላሎችን ህገ ወጥ ድርጊት ያስቀራል አለ የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር፡፡
በውጭ ሀገራት የስራ ስምሪት የነበሩ ክፍተቶችን እንደሚሞላ የታመነበት የኢትዮጵያ የውጭ…