Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የብድርና ቁጠባ ተደራሽነትን በማስፋት የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማሳደግ…
የብድርና ቁጠባ ተደራሽነትን በማስፋት የዜጎችን ተጠቃሚነት ማሳደግ ይገባል- ኮሚሽኑ
በሁሉም ዘርፍ የምርት ጥራትን ባህል ለማድረግ…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም ዘርፍ የምርት ጥራትን እና ተደራሽነትን ባህል ለማድረግ ሁሉም የበኩሉን ሃላፊነት ሊወጣ ይገባል አለ የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት፡፡
የሳኒቴሪ መሃንዲሶችና የቧንቧ…
ውትድርና ጀግንነትንና ስብዕናን ተላብሶ መሠናክሎች ሳይበግሩት በጽናት መቆምን ይጠይቃል – ሌ/ጄ ሹማ አብደታ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ውትድርና ጀግንነትንና ስብዕናን ተላብሶ ሠው ሰራሽና የተፈጥሮ መሠናክሎች ሳይበግሩት በጽናት መቆምን ይጠይቃል አሉ የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ አዛዥ ሌ/ጄ ሹማ አብደታ፡፡
የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ ማሠልጠኛ ማዕከል ለወራት ያሰለጠናቸውን መሠረታዊ ወታደሮች…
በአማራ ክልል ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ የሴፍቲኔት ተጠቃሚዎች ከተረጂነት ወጥተዋል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ የሴፍቲኔት ተጠቃሚዎች በምግብ ራሳቸውን በመቻል ከተረጂነት እንዲወጡ ተደርጓል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡
በአማራ ክልል የልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም አምስተኛው ምዕራፍ ክልላዊ የሴፍትኔት ተጠቃሚዎች…
ምርጫ ለሀገር ግንባታና ሰላም መጽናት ዋና መድረክ በመሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች ዝግጁ ሊሆኑ ይገባል – የሰላም ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላም ሚኒስትር መሃመድ ኢድሪስ ምርጫ ለሀገር ግንባታና ሰላም መጽናት ዋና መድረክ በመሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለመጪው ምርጫ ዝግጁ ሊሆኑ ይገባል አሉ፡፡
የሰላም ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ "ሰላማዊ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ለሰላማዊ ምርጫ" በሚል መሪ…
በሶማሌ ክልል በዚህ ዓመት 700 ሺህ ዜጎችን የፋይዳ መታወቂያ ባለቤት ማድረግ ተችሏል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል በዚህ ዓመት 700 ሺህ ዜጎችን የፋይዳ መታወቂያ ባለቤት ማድረግ ተችሏል አሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢብራሂም ኡስማን፡፡
''ፋይዳ ለኢትዮጵያ'' በሚል መሪ ቃል በጅግጅጋ ከተማ ሁለተኛው ዙር የፋይዳ ኢትዮጵያ የ5 ኪሎ…
የሚኤሶ – ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ፕሮጀክት በእቅዱ መሠረት እንዲጠናቀቅ የተቀናጀ ርብርብ ማድረግ ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኤሶ - ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ፕሮጀክት ለኢኮኖሚ ተወዳዳሪነት ጉልህ አበርክቶ ስለሚኖረው በእቅዱ መሠረት እንዲጠናቀቅ የተቀናጀ ርብርብ ማድረግ ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ…
ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬት የወጣቶች እና የሲቪክ ማህበራት ሚና …
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ነፃ፣ ፍትሐዊና ገለልተኛ ምርጫ እንዲካሄድ የወጣቶች እና የሲቪክ ማህበራት ሚና ከፍተኛ ነው አለ የኦሮሚያ ክልል ወጣቶት አደረጃጀት፡፡
የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ እና የኦሮሚያ ወጣቶች ፌዴሬሽን በመተባበር በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ወጣቶች የነቃ…
የኤሌክትሮኒክስ ዋርፌር አቅማችንን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኤሌክትሮኒክስ ዋርፌር የህልውና ጉዳይ እየሆነ በመምጣቱ በዘርፉ አቅማችንን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ።
‘የኤሌክትሮማግኔቲክ ስፔክትረም ልዕልና ለሀገር ሉዓላዊነት’ በሚል…
የሰብዓዊ ድጋፍ ሉዓላዊነታችንን ለማረጋገጥ እየሰራን ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰብዓዊ ድጋፍ ሉዓላዊነታችንን ለማረጋገጥ እየሰራን እንገኛለን አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ዛሬ በአዲስ መልክ የተዋቀረው የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ምክር ቤት…