Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ለአረንጓዴ አሻራ የተሰጠው ዓለም አቀፍ እውቅና ለኢትዮጵያ ተጨማሪ ጉልበት ነው – ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የተሰጠው ዓለም አቀፍ እውቅና ኢትዮጵያ በቀጣይ ለምታከናውናቸው የልማት ስራዎች ተጨማሪ ጉልበት ይሆናል አሉ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ፡፡
የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት…
ግብር ከፋዮች ለመዲናዋ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ግብር ከፋዮች የሚሰበሰበው ገንዘብ ለመዲናዋ እና ለሀገር እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
የከተማ አስተዳደሩ ግብር ከፋዮች የዕውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር…
የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የመረጃ ሉዓላዊነትን የሚያረጋግጥ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምሁራን የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ በመረጃ ላይ የተመሠረተ የፖሊሲ አተገባበር አቅምን ከማላቅ ባሻገር የመረጃ ሉዓላዊነትን የሚያረጋግጥ ነው አሉ።
የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ መምህር ሀብታሙ ፋንታ (ዶ/ር) እና በደብረ ብርሃን…
የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዓለም አቀፉን የስኬታማ ተቋም ሽልማት አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ከዓለም ምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ዓለም አቀፍ የስኬታማ ተቋም ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡
የኢንስቲትዩቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት…
በሰሜን ሸዋና ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞኖች የተከሰተውን የግሪሳ ወፍ ለመከላከል እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ እና ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞኖች የተከሰተውን የግሪሳ ወፍ መንጋ ለመከላከል እየተሰራ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር።
የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ግብርና መምሪያ ም/ሃላፊ ሃሰን…
ኢትዮጵያ የግብርና ዘርፉን ከበረሃ አንበጣና መሰል ስጋቶች ለመጠበቅ ቁርጠኛ ናት
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የግብርና ዘርፉን ከበረሃ አንበጣና መሰል ስጋቶች ለመጠበቅ ቁርጠኛ ናት አለ የግብርና ሚኒስቴር።
የምሥራቅ አፍሪካ የበረሃ አንበጣ መቆጣጠሪያ ድርጅት ሚኒስትሮች ምክር ቤት 70ኛ ዓመታዊ ስብሰባ በኢትዮጵያ አስተጋጅነት ‘አስተማማኝ ድንበር…
ፓኪስታን ከአፍሪካ ጋር ላላት የንግድ ትስስር ኢትዮጵያ ሁነኛ የመግቢያ በር ናት – ጃም ካማል ከሃን
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፓኪስታን ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ላላት የንግድ ትስስር ኢትዮጵያ ሁነኛ የመግቢያ በር ናት አሉ የፓኪስታን ንግድ ሚኒስትር ጃም ካማል ከሃን ፡፡
5ኛው የፓኪስታን አፍሪካ የንግድ ልማት ጉባዔ እና ዓውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ…
የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በተከናወኑ ተግባራት የተማሪዎች ውጤት እየተሻሻለ ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በተከናወኑ ተግባራት በተማሪዎች ውጤት ላይ መሻሻሎች እየታዩ ነው አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ።
"የትምህርት ፍትሃዊነትና ጥራት ለትውልድ ግንባታ" በሚል መሪ ሃሳብ…
የገንዘብ ፖሊሲው ጠንካራ እና ሰፋ ያለ እድገትን እየደገፈ ነው – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) የገንዘብ ፖሊሲው በጥብቅ ዲሲፕሊን እየተመራ ጠንካራ እና ሰፋ ያለ እድገትን እየደገፈ ነው አሉ።
ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከዓለም ባንክና ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ዓመታዊ ጉባኤ ጎን…
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የካቶሊክ የርዳታ ድርጅት የልማት ስራዎችን አደነቁ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የካቶሊክ የርዳታ ድርጅት (ሲ አር ኤስ) በኢትዮጵያ እያከናወናቸው ያሉትን የልማት ስራዎች አድንቀዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ታዬ ከኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል ብርሃነኢየሱስ…