Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የመደመር እሳቤን መሰረት ያደረገ የመረጃ ተኮር ፖሊሲ አመራርና ውሳኔ ሰጪነትን ማረጋገጥ ተችሏል – ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር እሳቤን መሰረት ያደረገ የመረጃ ተኮር ፖሊሲ አመራር እና ውሳኔ ሰጪነትን ማረጋገጥ ተችሏል አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር)፡፡ ''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት'' በሚል መሪ ቃል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

የዓለም የሙዚየም ቀን በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም የሙዚየም ቀን "ሙዚየሞች የተከፋፈለውን ዓለም ያስተሳስራሉ" በሚል መሪ ቃል በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተከበረ ነው። በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ49ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ24ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘውን የዓለም ሙዚየም ቀን የኢትዮጵያ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት የስታቲስቲክስ ልማትና የመረጃ ሉዓላዊነት ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በኢትዮጵያ የስታቲስቲክስ ልማትና የመረጃ ሉዓላዊነት ላይ ያተኮረ ጉባኤ እየተካሄደ ነው፡፡ "የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት" በሚል መሪ ሀሳብ በተዘጋጀው ሀገራዊ ጉባኤ ላይ…

የመዲናችን የብልጽግና ጉዞ የሚለካው ያልተጠቀምንባቸውን ሀብቶች የልማት ማዕከል በማድረግ ጭምር ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመዲናችን የብልጽግና ጉዞ የሚለካው ያልተጠቀምንባቸውን ሀብቶች የልማት ማዕከል በማድረግ ጭምር ነው አሉ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ‘ገላን ጉራ የብልጽግና አሻራ!’ በሚል…

ትኩረቱን በሀገራዊ የመረጃ ሉዓላዊነት ላይ ያደረገው ብሔራዊ ጉባኤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትኩረቱን በሀገራዊ የስታትስቲክስ ሉዓላዊነት እና የተቀናጀ የልማት አስተዳደር ላይ ያደረገ ብሔራዊ ጉባኤ እና ኤግዚቢሽን ይካሄዳል፡፡ ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ጉባኤው "የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት" በሚል መሪ ሀሳብ…

በአብዛኛዎቹ አካባቢዎች ምርጫ ለማድረግ አስቻይ ሁኔታ መኖሩ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገሪቱ አብዛኛዎቹ አካባቢዎች ላይ ምርጫ ለማድረግ አስቻይ ሁኔታ መኖሩን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የክትትል ቡድኖች ሪፖርት አመላከተ፡፡ ቦርዱ ሥምሪት የሰጣቸው የክትትል ቡድኖች 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚካሄድባቸውን አካባቢዎች የፀጥታ…

ከለውጡ በኋላ የአፋር ሕዝብ ከአጋርነት ወደ ባለቤትነት ተሸጋግሯል – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከለውጡ በኋላ የአፋር ሕዝብ ከአጋርነት ወደ ባለቤትነት ተሸጋግሯል አሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ። በአፋር ክልል ሰመራ ሎጊያ፣ በዱብቲና አካባቢው ለብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል። ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት…

ተቋርጦ የነበረው የአዋሽ ኮምቦልቻ ሃራ ገበያ የባቡር ፕሮጀክት ግንባታ ዳግም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተቋርጦ የነበረው የአዋሽ ኮምቦልቻ ሃራ ገበያ የባቡር ፕሮጀክት ግንባታ ዳግም ተጀምሯል። 392 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የባቡር መንገድ ፕሮጀክቱ 2007 ዓ.ም ተጀምሮ በ2012 ዓ.ም ይጠናቀቃል ተብሎ የነበረ ቢሆንም በሰሜኑ ጦርነት በደረሰበት…

በክልሎቹ ትብብር የሕዝቡን የጋራ ሰላምና ልማት ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተከናወኑ የሚገኙ ሥራዎች…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና በጋምቤላ ክልሎች ትብብር የሕዝቡን የጋራ ሰላምና ልማት ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተከናወኑ የሚገኙ ሥራዎች ውጤት እያመጡ ናቸው። በአሶሳ ከተማ የተገነባው የኦሮሚያ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና የጋምቤላ ክልሎች የጋራ…

አርሶ አደሩ በዝናብ ወቅት ሳይገደብ የግብርና ሥራውን እንዲያከናውን እየተሰራ ነው – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አርሶ አደሩ በዝናብ ወቅት ሳይገደብ የግብርና ሥራውን ዓመቱን ሙሉ ማከናወን እንዲችል በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)። በምስራቅ ጉራጌ ዞን ደቡብ ሶዶ ወረዳ በክልሉ ግብርና…