Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በመዲናዋ 55 ሺህ 729 ቤቶች ተገንብተው ተላልፈዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2017 በጀት ዓመት 55 ሺህ 729 ቤቶች ተገንብተው ተላልፈዋል አሉ የአስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
3ኛው የአዲስ አበባ ምክር ቤት 4ኛ አመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል።
በጉባኤው…
የህዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ሕብረብሔራዊ አንድነት ከፍ እንዲል ሰርቷል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የህዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ኢትዮጵያዊነት እንዲደምቅ እና ሕብረብሔራዊ አንድነት ከፍ እንዲል ሰርቷል አሉ የብልፅግና ፓርቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)።
በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የሕዝብና ዓለም…
በመዲናዋ 347 አገልግሎቶችን ዲጂታላይዝ በማድረግ ቅሬታዎች እንዲቀንሱ ተደርጓል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 347 አገልግሎቶችን ዲጂታላይዝ በማድረግ ቅሬታዎች እንዲቀንሱ ተደርጓል አሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
3ኛው የአዲስ አበባ ምክር ቤት 4ኛ አመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል።…
የአዲስ አበባ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 3ኛው የአዲስ አበባ ምክር ቤት 4ኛ አመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል።
በጉባኤው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ውይይት…
ሲዳማ ክልል 13 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ገቢዎች ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት 13 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ፡፡
በቢሮው የደንበኞች አገልግሎት የታክስ አወሳሰንና አሳባሰብ ዘርፍ ሃላፊ ወ/ሮ ሙላት ዮሴፍ እንዳሉት÷ በበጀት ዓመቱ ከሁሉም አማራጮች የሚገኘውን ገቢ በሚገባ…
አረንጓዴ አሻራ የተሻለ የዝናብ መጠንና የግብርና ምርታማነት እንዲኖር አስችሏል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ሳታቋርጥ እየተገበረችው ባለው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ያደገ የዝናብ መጠንና የግብርና ምርታማነት ተመዝግቧል አሉ ምሁራን።
መርሐ ግብሩ የተስተካከለና ዘላቂነት ያለው ሥነ ምህዳር እንዲፈጠር ከማድረግ በተጨማሪ የአየር…
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ102 ሺህ በላይ የክስ መዝገቦች ላይ ውሳኔ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው የ2017 በጀት ዓመት ከ102 ሺህ በላይ በሚሆኑ የክስ መዝገቦች ላይ ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡
የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቦጋለ ፈይሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በበጀት ዓመቱ በፍትሐብሔር እና በወንጀል…
በ2017 እንደ ሀገር ታላላቅ ድሎች ተመዝግበዋል – አቶ ፍቃዱ ተሰማ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 2017 በጀት ዓመት እንደ ሀገር ታላላቅ ድሎች የተመዘገቡበት ነው አሉ የብልጽግና ፓርቲ የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ፡፡
የ2017 በጀት ዓመት የአፈጻጸም ግምገማና የ2018 ዕቅድ ላይ ያተኮረ መድረክ "ጠንካራ አደረጃጀት…
ምክር ቤቱ የሕግ አወጣጥ፣ የክትትልና ቁጥጥር ስራን በምርምር በመደገፍ እያከናወነ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ አወጣጥ፣ የክትትልና ቁጥጥር ስራን በጥናትና ምርምር በመደገፍ እያከናወነ ነው አሉ አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ።
አምስተኛው ዓመታዊ የፓርላማ ጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ "አካታችና ጠንካራ የፓርላማ ስርዓት ለሀገር በቀል…
ኢትዮጵያ የምታስተናግደው ሁለተኛ የተመድ የስርዓተ ምግብ ጉባኤ በሚገባ ሊተዋወቅ ይገባል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙሃን ኢትዮጵያ የምታስተናግደውን ሁለተኛ የተባበሩት መንግስታት የስርዓተ ምግብ ጉባኤ አስቀድመው ማስተዋወቅ እንደሚገባቸው የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) አስገነዘቡ።
“ከራዕይ ወደ…