Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት በቢሾፍቱ እያስመረቀ ነው።
ዩኒቨርሲቲው በ2017 ዓ.ም በምህንድስና፣ በጤና ሳይንስ እና በማህበረሰብ ሳይንስ የትምህርት መስኮች ትምህርታቸውን…
በሐረሪ ክልል 300 የአቅመ ደካማ ወገኖች ቤት ይታደሳል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል የዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 300 የአቅመ ደካማ ወገኖች ቤት ይታደሳል።
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት የክረምቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የአቅመ ደካማ ወገኖችን…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አባላት ጋር ችግኝ ተከሉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከከተማዋ ምክር ቤት አባላት ጋር በእንጦጦ ተራራ ላይ ችግኝ ተክለዋል።
3ኛው የአዲስ አበባ ምክር ቤት 4ኛ አመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል።
የምክር ቤቱ ጉባኤ…
በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ አዳዲስ ግብር ከፋዮች ወደ ቫት ስርዓቱ ገብተዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ቀደም ሲል ቫት የማይከፍሉ የነበሩ በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ አዳዲስ ግብር ከፋዮች ወደ ቫት ስርዓቱ እንዲገቡ ተደርጓል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
3ኛው የአዲስ አበባ ምክር ቤት 4ኛ አመት…
መጪው ምርጫ የትብብርና ፉክክር ባህል የሚገነባበት እንዲሆን በትኩረት ይሰራል – አቶ ፍቃዱ ተሰማ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ መጪው ምርጫ የትብብርና ፉክክር የዴሞክራሲ ባህል የሚገነባበት እንዲሆን በትኩረት ይሰራል አሉ።
በጎንደር ከተማ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው ከተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች…
አረንጓዴ አሻራ የአተያይና የአኗኗር ለውጥ ያመጣ ባህል እየሆነ መጥቷል – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የአተያይና የአኗኗር ለውጥ ያመጣ ባህል እየሆነ መጥቷል አሉ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን፡፡
የአገልግሎቱ ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች ለሰባተኛ ጊዜ ‹‹በመትከል…
በልማትና መልካም አስተዳደር ላይ የተመዘገበውን ስኬት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ይሰራል – አቶ ሙስጠፌ ሙሐመድ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል በልማትና መልካም አስተዳደር ላይ የተመዘገቡ ውጤታማ ሥራዎችን ወደ ላቀ ደረጃ የማሸጋገሩ ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሐመድ።
በጅግጅጋ ከተማ ለአራት ቀናት ሲካሂድ የቆየው የክልሉ ሴክተር ቢሮዎችና…
ለቅመማ ቅመም ምርት እምቅ አቅም ያለው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል…
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለቅመማ ቅመም ምርት ያለውን ምቹ ሁኔታ በመጠቀም የዘርፉን ውጤታማነት ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡
በቢሮው የቡናና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ቶፊቅ ጁሃር ለፋና ዲጂታል…
ማዕከሉ ከ32 ሺህ በላይ የካካዎ ችግኝ አዘጋጅቶ ለአርሶ አደሩ እያቀረበ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የቴፒ ግብርና ምርምር ማዕከል ከ32 ሺህ በላይ የካካዎ ችግኝ አዘጋጅቶ ለአርሶ አደሩ እያቀረበ ነው።
የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር ደረጀ ቱሉ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ በዓለም አቀፍ ደረጃ እጅግ ተፈላጊ የሆነውን…
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በየካ ተራራ ችግኝ ተከሉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በዛሬው ዕለት በየካ ተራራ በመገኘት የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አከናውነዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ታዬ በዛሬው ዕለት ያከናወኑት የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ከፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ሠራተኞች እና አመራሮች ጋር በመሆን ነው፡፡…