Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባደረጉት ባለ አራት ክፍል ቃለ ምልልስ በክፍል ሦስት፤ ካነሷቸው ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል፡-
👉 የኢትዮጵያን ሰው፣ መሬት እና ሀብት ከጫፍ እስከ ጫፍ ደምረን መጠቀም አለብን።
👉 በደቡብ ኦሞ 145 ኪሎ ሜትር መስኖ ሠርተናል፤ ይህን በአግባቡ በማሽን ታግዞ መጠቀም ሀገራዊ የምግብ ሉዓላዊነትን ያሳልጣል፡፡
👉 ቆላ ማለት ብዙን ድርሻ የያዘው የኢትዮጵያ ክፍል ነው፤ በማሽን በቀላሉ…
ተተኪ አመራር ለማፍራት ወጣቶች ላይ እየተሠራ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተተኪ አመራር ለማፍራት ወጣቶችላይ እየተሠራ ያለውን ሥራ አብራርተዋል፡፡
በማብራሪያቸውም እስከ አሁን እያመጣናቸው ያሉ ውጤቶች በበቂ ሁኔታ ተኪ አመራሮች ማፍራት ካልቻልን፤ የአመራር…
23 ሚሊየን ሰው ከተረጂነት ነጻ መውጣቱ የኢትዮጵያ ማንሠራራት ማሳያ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባደረጉት ባለ አራት ክፍል ቃለ ምልልስ በክፍል ሦስት፤ ኢትዮጵያ ተረጂነትን የምትጸየፍ እና ይህን ለመቅረፍ እያከናወነቻቸው ያሉ ዐበይት ሥራዎችን አብራርተዋል፡፡
በማብራሪያቸውም፤ ተረጂነት በተለይ…
ኢትዮጵያ ገዝፋና ጸንታ ለልጆቻችን ማሸጋገር እንድንችል አብሮነትን ታሳቢ ያደረገ ትርክት መከተል ያስፈልጋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ገዝፋ አና ጸንታ ለልጆቻችን ማሸጋገር እንድንችል ብሔራዊ ጥቅምን መሰረት ያደረገ እና የጋራ አብሮነትን ታሳቢ ያደረገ የትርክት ስርዓት መከተል ያስፈልጋል አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባደረጉት ቃለ…
በኢትዮጵያ ሰፊ የሆነውን የቆላ መሬት አበክረን መጠቀም አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተጀመረውን እና አበረታች ውጤት እያሳየ ያለውን የቆላማ አካባቢ ልማት በይበልጥ በማጠናከር አበክረን መሥራት አለብን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባደረጉት ባለ አራት ክፍል ቃለ ምልልስ በክፍል ሦስት ከቆላ…
የጥላቻ ንግግርና ሀሰተኛ መረጃን ለመከላከል የህብረተሰቡ ሚና ..
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥላቻ ንግግር፣ ሀሰተኛ መረጃዎችና ነጠላ ትርክት የህብረ ብሔራዊ አንድነት ፈተናዎች ናቸው፡፡
ለፋና ዲጂታል ሙያዊ ሀሳባቸውን ያጋሩ የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን ምሁራን እነዚህን ፈተናዎች ለማለፍ የህብረተሰቡን የሚዲያ ግንዛቤ ማሳደግ ወሳኝ ነው…
መንግሥት በዓላት የአብሮነት ማሳያ እንዲሆኑ ጥበቃ ያደርጋል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት በዓላት የብዝኃነት እና የአብሮነት ማሳያ እንዲሆኑ አስፈላጊውን እንክብካቤ እና ጥበቃ ያደርጋል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡
አገልግሎቱ ለእስልምና ሐይማኖት ተከታዮች ለዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ…
ኢትዮጵያ ድንቅ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ገንብታለች – ፕሬዚዳንት ናታሻ ፒርክ ሙሳር
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ቅርሷንና ታሪኳን ለትውልድ ማስተላለፍ ያስቻለ ድንቅ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ገንብታለች አሉ የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት ናታሻ ፒርክ ሙሳር (ዶ/ር)፡፡
ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በአዲስ አበባ ቆይታ ያደረጉት ፕሬዚዳንቷ በዓድዋ ድል መታሰቢያ…
የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛዉ የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በተለያዩ ከተሞች እየተከበረ ይገኛል።
በዓሉ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በሚገኙ በተለያዩ ከተሞች እና ወረዳዎች በተለያዩ ሀይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ነው።…
የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት በኢትዮጵያ የነበራቸውን ጉብኝት አጠናቀቁ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የስሎቬኒያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ናታሻ ፒሪክ ሙሳር በኢትዮጵያ የነበራቸውን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አጠናቅቀው ወደሀገራቸው ተመለሱ፡፡
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላ ማረፊያ ተገኝተው ሽኝት አድርገውላቸዋል።…