Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ትውልዱ ስለ ኢትዮጵያ የውኃ ሀብቶች እንዲገነዘብ ለማስቻል…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምሁራን አዲሱ ትውልድ ስለ ኢትዮጵያ የውኃ ሀብቶች ያለውን ግንዛቤ ለማሳደግ በትምህርት ሥርዓት መታገዝ አለበት አሉ፡፡ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የውሃ ምህንድስና ክፍል መምህርና ተመራማሪ መኮንን አያና (ፕ/ር) ውኃ ህይወትና…

የማሕበረሰብ አንቂዎችና ተፅዕኖ ፈጣሪዎች በሀገራዊ ምክክሩ ሃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፌደራል ተቋማትና ማህበራት የምክክር ምዕራፍ የሚሳተፉ ተፅዕኖ ፈጣሪና የማህበረሰብ አንቂ ወኪሎች የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ተጀምሯል፡፡ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ በኢትዮጵያ የሚስተዋሉ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 46ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች እንደሚከተለው ቀርቧል፡- 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የመካከለኛ ዘመን…

ተሽከርካሪዎችን የሰረቁ ግለሰቦች እስከ 10 ዓመት በሚደርስ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሶስት የቀድሞ ፖሊስ አባላትን ጨምሮ ተሽከርካሪዎችን በመስረቅ ወንጀል የተከሰሱ ግለሰቦች እስከ 10 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጡ። የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ድርጅት…

በማረሚያ ቤቶች ያለው የሰብዓዊ መብት አያያዝ ተሻሽሏል – ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በማረሚያ ቤቶች ያለው የሰብዓዊ መብት አያያዝ ተሻሽሏል ብለዋል። ኮሚሽነሩን ጨምሮ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች የቃሊቲ ከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ቤትን ጎብኝተዋል። ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ…

4 ሺህ ደንበኞችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የፀሃይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር እና ጋምቤላ ክልሎች ከዋናው የኤሌክትሪክ መረብ ርቀው በሚገኙ አካባቢዎች ከ4 ሺህ በላይ ደንበኞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ የሚያደርጉ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ተጠናቅቀዋል። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኮሙኒኬሽን ሥራ…

በምስራቅ አፍሪካ ፍልሰትን ለመቆጣጠር የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅ አፍሪካ በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ምክንያቶች የሚከተሰተውን የሰዎች ፍልሰት ለማጥናትና ለመቆጣጠር የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል። ፕሮጀክቱን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የምስራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ አካባቢ ጥበቃ ማዕከል ኔትወርክ ከተለያዩ…

በማይናማር በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 700 ዜጎች ተመልሰዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በማይናማር በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 700 ዜጎች እስካሁን ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል አለ። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ እንደገለጹት÷በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ እስካሁን ድረስ…

በአማራ ክልል የጎብኚዎችን ቆይታ ለማራዘም …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የጎብኚዎችን የቆይታ ጊዜ ለማራዘም የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት ተከናውነዋል። የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዓባይ መንግሥቴ እንደገለጹት፤ አሁን ያለው የጎብኚዎች የቆይታ ጊዜ በአማካይ 2 ነጥብ 5 ቀን ነው።…

ከከርሠ ምድር እስከ ህዋ አሥፈላጊ መረጃዎችን በመተንተን የተሠሩ ሥራዎች መሠረት ጥለዋል -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ስፔስ ሣይንስና ጂኦ ስፓሻል ኢንስቲትዩት ከተቋቋመ ጥቂት ዓመታት ቢሆንም ከከርሠምድር እስከ ህዋ ለልማት አሥፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን በመለየት እና በመተንተን ያከናወናቸው ሥራዎች በዘርፉ መሠረት የጣለ ሆኗል…