Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
“መለኮታዊ ጉብኝት ለኢትዮጵያ” መንፈሳዊ መርሐ-ግብር መካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) “መለኮታዊ ጉብኝት ለኢትዮጵያ” መንፈሳዊ መርሐ-ግብር በመስቀል ዐደባባይ መካሄድ ጀመሯል፡፡
መርሐ-ግብሩን ያዘጋጁት የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ከቢሊ ግራሃም የወንጌል ማኅበር ጋር በመተባበር ነው፡፡
እየተካሄደ…
939 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከየካቲት 21 እስከ 27 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 939 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶቹ በኩል መያዙን አስታወቀ፡፡
ከተያዙት ዕቃዎች መካከልም፤ ማዕድናት፣ አልባሳት፣…
‘ቸርነት ሀሪፎ ማን ነው?
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ወጣቱ ኢትዮጵያዊ ዲፕሎማት ቸርነት ሀሪፎ በተባበሩት መንግሥታት የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት (ኢጋድ) ቋሚ ተወካይ ሆኖ ተሹሟል፡፡
ለመሆኑ ይህ ወጣት ማን ነው….?
👉 በልጅነቱ ወደ ኬንያ ያቀናው ቸርነት ሀሪፎ፤ የመጀመሪያ…
በዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን የዓመታት ልፋቷን ዋጋ የተረከበችው ብርቱ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወሎ ዩኒቨርሲቲ የሳይኮሎጂ ትምህርት ክፍል ተማሪ የነበረችው ዚክራ ሰኢድ 3 ነጥብ 99 አማካይ ውጤት በማስመዘገብ የዩኒቨርሲቲውን የወርቅ ሜዳሊያ ተሸልማለች፡፡
ከሽልማቱ በኋላ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በሰጠችው አስተያየት፤ እየተከበረ በሚገኘው…
የብልጽግና ፓርቲ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሦስት ተከታታይ ቀናት ሲያካሂድ የቆየው የብልጽግና ፓርቲ የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ አጋማሽ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ተጠናቀቀ፡፡
በመድረኩ፤ የፓርቲ ሥራዎች አፈጻጸም ውጤታማነትን በጥልቀት መገምገም መቻሉ ተገልጿል፡፡
የጠንካራ ፓርቲ፣…
ብልጽግና ፓርቲ የልማት ሥራዎች የሴቶችን ተጠቃሚነት በሚያጎላ አግባብ እየተከናወኑ ነው አለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ሥራዎች የሴቶችን ተጠቃሚነት በሚያጎላ አግባብ ታቅደው እየተከናወኑ መሆኑን ብልጽግና ፓርቲ ገለጸ፡፡
ፓርቲው ለዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን እንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት…
ሠራዊታችን ከወገንተኝነት የፀዳ የሠላም ኃይል ነው- ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሠራዊታችን ከፖለቲካ፣ ከዘርና ከሐይማኖት ወገንተኝነት የፀዳ የሠላም ኃይል ነው ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለፁ፡፡
የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ ለሦስት ዓመታት በዲግሪ መርሐ-ግብር ያሰለጠናቸውን…
የኮሙኒኬሽን ዘርፉ በብሔራዊ ትርክት ግንባታ የላቀ ሚናውን ሊወጣ ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሙኒኬሽን ዘርፉ የተሳሳቱ መረጃዎችን በማረም፣ አፍራሽ አጀንዳዎችን በመመከትና በብሔራዊ ትርክት ግንባታ የላቀ ሚናውን ሊወጣ ይገባል ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊ ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ።
የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ…
የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ ክልሎች እና ከተሞች ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን እየተከበረ ነው፡፡
ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባዔ ሎሚ በዶ በተገኙበት በድሬዳዋ ከተማ ተከብሯል፡፡
በዚሁ ወቅት ምክትል አፈ-ጉባዔዋ፤ በድሬዳዋ…
በ2025 የኢትዮጵያ ኤክስፖ የሚሳተፉ አካላት ፕሮፖዛል እንዲያቀርቡ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በሚካሄደው የ2025 የኢትዮጵያ ኤክስፖ ላይ የሚሳተፉ ባለድርሻ አካላት ጥናታዊ ጽሑፍ እንዲያቀርቡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር እና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጥሪ አቀረቡ፡፡
ከፈረንጆቹ ግንቦት 16…